የሠርክ መዝሙር
መዝሙረ መዓርግ
1 እናንት በሌሊት ቆማችሁበእግዚአብሔርቤት የምታገለግሉ፣
የእግዚአብሔርባሪያዎች ሁላችሁ፤እግዚአብሔርንባርኩ።
2 በመቅደሱ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፤
እግዚአብሔርንምባርኩ።
3 ሰማይንና ምድርን የሠራእግዚአብሔር፣
ከጽዮን ይባርክህ።
መዝሙረ መዓርግ
1 እናንት በሌሊት ቆማችሁበእግዚአብሔርቤት የምታገለግሉ፣
የእግዚአብሔርባሪያዎች ሁላችሁ፤እግዚአብሔርንባርኩ።
2 በመቅደሱ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፤
እግዚአብሔርንምባርኩ።
3 ሰማይንና ምድርን የሠራእግዚአብሔር፣
ከጽዮን ይባርክህ።