ሆሴዕ 1
1 በይሁዳ ነገሥታት በዖዝያን፣ በኢዮአታም፣ በአካዝና በሕዝቅያስ ዘመን እንዲሁም በእስራኤል ንጉሥ በዮአስልጅ በኢዮርብዓም ዘመን ወደ ብኤሪ ልጅ ወደ ሆሴዕ የመጣውየእግዚአብሔርቃል ይህ ነው፤ የሆሴዕ ሚስትና ልጆቹ 2 እግዚአብሔርበሆሴዕ መናገር በጀመረ ጊዜ፣እግዚአብሔር“ምድሪቱከእግዚአብሔርተለይታ ታላቅ ምንዝርና እያደረገች ስለ ሆነ፣…
1 በይሁዳ ነገሥታት በዖዝያን፣ በኢዮአታም፣ በአካዝና በሕዝቅያስ ዘመን እንዲሁም በእስራኤል ንጉሥ በዮአስልጅ በኢዮርብዓም ዘመን ወደ ብኤሪ ልጅ ወደ ሆሴዕ የመጣውየእግዚአብሔርቃል ይህ ነው፤ የሆሴዕ ሚስትና ልጆቹ 2 እግዚአብሔርበሆሴዕ መናገር በጀመረ ጊዜ፣እግዚአብሔር“ምድሪቱከእግዚአብሔርተለይታ ታላቅ ምንዝርና እያደረገች ስለ ሆነ፣…
1 “ወንድሞቻችሁን ‘ሕዝቤ’፣ እኅቶቻችሁንም ‘ተወዳጆቼ’ ብላችሁ ጥሯቸው። የእስራኤል መቀጣትና መመለስ 2 “እናታችሁን ምከሯት፤ ምከሯት፤ እርሷ ሚስቴ አይደለችም፤ እኔም ባሏ አይደለሁምና። ከፊቷ የዘማዊነት አስተያየትን፣ ከጡቶቿም መካከል ምንዝርናዋን ታስወግድ። 3 አለበለዚያ ገፍፌ ዕርቃኗን አስቀራታለሁ፤ እንደ ተወለደችበትም ቀን…
የሆሴዕ ከሚስቱ ጋር መታረቅ 1 እግዚአብሔርእንዲህ አለኝ፤ “እርሷ በሌላ ሰው የምትወደድ አመንዝራ ብትሆንም፣ አሁንም ሂድና ሚስትህን ውደዳት፤ ወደ ሌሎች አማልክት ዘወር ቢሉና ለእነርሱም የተቀደሰውን የዘቢብ ጥፍጥፍ ቢወዱም፣እግዚአብሔርእስራኤላውያንን እንደ ወደዳቸው አንተም እርሷን ውደዳት።” 2 ስለዚህ በዐሥራ…
በእስራኤል ላይ የቀረበ ክስ 1 በምድሪቱ በምትኖሩ በእናንተ ላይ እግዚአብሔርየሚያቀርበው ክስ ስላለው፣ እናንት እስራኤላውያን ይህንየእግዚአብሔርንቃል ስሙ፤ “ታማኝነት የለም፤ ፍቅርም የለም፤ እግዚአብሔርንም ማወቅ በምድሪቱ የለም። 2 በዚያ ያለው ርግማን፣መዋሸት፣ መግደል፣ መስረቅና ማመንዘር ብቻ ነው፤ ቃል ኪዳንን…
በእስራኤል ላይ የተነገረ ፍርድ 1 “እናንተ ካህናት፤ ይህን ስሙ! እናንት እስራኤላውያን፤ አስተውሉ! የንጉሥ ቤት ሆይ፤ ስሙ! ይህ ፍርድ በእናንተ ላይ ነው፤ በምጽጳ ወጥመድ፣ በታቦርም ላይ የተዘረጋ መረብ ሆናችኋልና። 2 ዐመፀኞች በግድያ በርትተዋል፤ ሁሉንም እቀጣቸዋለሁ። 3…
የእስራኤል ንስሓ አለመግባት 1 “ኑ፤ ወደእግዚአብሔርእንመለስ፤ እርሱ ሰባብሮናል፤ እርሱም ይጠግነናል፤ እርሱ አቊስሎናል፤ እርሱም ይፈውሰናል። 2 ከሁለት ቀን በኋላ ያነቃናል፤ በእርሱም ፊት እንድንኖር፣ በሦስተኛው ቀን ያስነሣናል። 3 እግዚአብሔርንእንወቀው፤ የበለጠ እናውቀውም ዘንድ እንትጋ፤ እንደ ንጋት ብርሃን፣ በእርግጥ…
1 እስራኤልን በምፈውስበት ጊዜ፣ የኤፍሬም ኀጢአት፣ የሰማርያም ክፋት ይገለጣል። እነርሱ ያጭበረብራሉ፤ ሌቦች ቤቶችን ሰብረው ይገባሉ፤ ወንበዴዎችም በየመንገድ ይዘርፋሉ። 2 ነገር ግን ክፉ ድርጊታቸውን ሁሉ እንደማስታውስ፣ እነርሱ አይገነዘቡም፤ ኀጢአታቸው ከቦአቸዋል፤ ሁልጊዜም በፊቴ ናቸው። 3 “ንጉሡን በክፋታቸው፣…
እስራኤል ዐውሎ ነፋስን ታጭዳለች 1 “መለከትን በአፍህ ላይ አድርግ፤ ሕዝቡ ቃል ኪዳኔን አፍርሰዋልና፣ በሕጌም ላይ ዐምፀዋልና፣ ንስርበእግዚአብሔርቤት ላይ ነው፤ 2 እስራኤልም፣ ‘አምላካችን ሆይ፤ እኛ እናውቅሃለን’ እያሉ፣ ወደ እኔ ይጮኻሉ። 3 ነገር ግን እስራኤል በጎ የሆነውን…
በእስራኤል ላይ የሚደርሰው ቅጣት 1 እስራኤል ሆይ፤ ደስ አይበልሽ፤ እንደ ሌሎችም ሕዝቦች ሐሤት አታድርጊ፤ ለአምላክሽ ታማኝ አልሆንሽምና፤ በየእህል ዐውድማውም ላይ፣ ለጋለሞታ የሚከፈለውን ዋጋ ወደሻል። 2 የእህል አውድማዎችና የወይን መጭመቂያዎች ሕዝቡን አይመግቡም፤ አዲሱም የወይን ጠጅ ይጐድልባቸዋል።…
1 እስራኤል የተንዠረገገ ወይን ነበር፤ ብዙ ፍሬም አፈራ፤ ፍሬው በበዛ መጠን፣ ብዙ መሠዊያዎችን ሠራ፤ ምድሩ በበለጸገ መጠን፣ የጣዖታት ማምለኪያ ዐምዶችን አስጌጠ። 2 ልባቸው አታላይ ነው፤ ስለዚህም በደላቸውን ይሸከማሉ። እግዚአብሔርመሠዊያዎቻቸውን ያወድማል፤ የጣዖት ማምለኪያ ዐምዶቻቸውን ያፈራርሳል። 3…