ሐጌ 1

የእግዚአብሔርን ቤት ለመሥራት የተደረገ ጥሪ 1 ዳርዮስ በነገሠ በሁለተኛው ዓመት፣ በስድስተኛው ወር የመጀመሪያ ቀን፣ የእግዚአብሔር ቃል በነቢዩ በሐጌ በኩል ወደ ይሁዳ ገዥ ወደ ሰላትያል ልጅ ወደ ዘሩባቤልና ወደ ሊቀ ካህናቱ ወደ ኢዮሴዴቅ ልጅ ወደ ኢያሱእንዲህ…

ሐጌ 2

ቃል የተገባው የአዲሱ ቤት ክብር 1 በሰባተኛው ወር፣ በሃያ አንደኛ ቀንየእግዚአብሔርቃል በነቢዩ በሐጌ በኩል እንዲህ ሲል መጣ፤ 2 “ለይሁዳ ገዥ ለሰላትያል ልጅ ለዘሩባቤል፣ ለሊቀ ካህናቱ ለኢዮሴዴቅ ልጅ ለኢያሱ፣ ከምርኮ ለተረፈውም ሕዝብ እንዲህ ብለህ ተናገር፤ እንዲህም…