መዝሙር 121
የእስራኤል ጠባቂ መዝሙረ መዓርግ 1 ዐይኖቼን ወደ ተራሮች አነሣሁ፤ ረድኤቴ ከወዴት ይመጣል? 2 ረድኤቴ ሰማይንና ምድርን ከፈጠረ፣ ከእግዚአብሔርዘንድ ይመጣል። 3 እግርህ እንዲሸራተት አይፈቅድም፤ የሚጠብቅህም አይተኛም። 4 እነሆ፤ እስራኤልን የሚጠብቅ፣ አይተኛም፤ አያንቀላፋምም። 5 እግዚአብሔርይጠብቅሃል፤ እግዚአብሔርበቀኝህ በኩል…
የእስራኤል ጠባቂ መዝሙረ መዓርግ 1 ዐይኖቼን ወደ ተራሮች አነሣሁ፤ ረድኤቴ ከወዴት ይመጣል? 2 ረድኤቴ ሰማይንና ምድርን ከፈጠረ፣ ከእግዚአብሔርዘንድ ይመጣል። 3 እግርህ እንዲሸራተት አይፈቅድም፤ የሚጠብቅህም አይተኛም። 4 እነሆ፤ እስራኤልን የሚጠብቅ፣ አይተኛም፤ አያንቀላፋምም። 5 እግዚአብሔርይጠብቅሃል፤ እግዚአብሔርበቀኝህ በኩል…
ኢየሩሳሌም እልል በዪ! የዳዊት መዝሙረ መዓርግ 1 “ወደእግዚአብሔርቤት እንሂድ” ባሉኝ ጊዜ፣ ደስ አለኝ። 2 ኢየሩሳሌም ሆይ፤ እግሮቻችን ከደጅሽ ውስጥ ቆመዋል። 3 ኢየሩሳሌም እጅግ እንደ ተጠጋጋች፣ ከተማ ሆና ተሠርታለች። 4 ለእስራኤል በተሰጠው ሥርዐት መሠረት፣ የእግዚአብሔርንስም ለማመስገን፣…
የተጨነቀ ሰው ጸሎት መዝሙረ መዓርግ 1 በሰማይ ዙፋን ላይ የተቀመጥህ ሆይ፤ ዐይኖቼን ወደ አንተ አነሣለሁ። 2 የባሪያዎች ዐይን ወደ ጌታቸው እጅ፣ የባሪያዪቱም ዐይን ወደ እመቤቷ እጅ እንደሚመለከት፣ ምሕረት እስከሚያደርግልን ድረስ፣ የእኛም ዐይኖች ወደ አምላካችን ወደእግዚአብሔርይመለከታሉ።…
የእስራኤል አዳኝ የዳዊት መዝሙረ መዓርግ 1 እስራኤል እንዲህ ይበል፦ “እግዚአብሔርከእኛ ጋር ባይሆን ኖሮ፣ 2 ሰዎች በእኛ ላይ በተነሡ ጊዜ፣ እግዚአብሔርከእኛ ጋር ባይሆን ኖሮ፣ 3 ቍጣቸው በላያችን በነደደ ጊዜ፣ በቁመናችን በዋጡን ነበር፤ 4 ጐርፍ ባጥለቀለቀን፣ ፈረሰኛው…
እግዚአብሔር የሚታመኑበትን ይጠብቃል መዝሙረ መዓርግ 1 በእግዚአብሔርየሚታመኑ፣ ሳትናወጥ ለዘላለም እንደምትኖር እንደ ጽዮን ተራራ ናቸው። 2 ተራሮች ኢየሩሳሌምን እንደ ከበቧት፣ ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም፣እግዚአብሔርበሕዝቡ ዙሪያ ነው። 3 ጻድቃን እጃቸውን፣ ለክፋት እንዳያነሡ፣ የክፉዎች በትረ መንግሥት፣ ለጻድቃን በተመደበች ምድር…
የስደት ተመላሾች መዝሙር መዝሙረ መዓርግ 1 እግዚአብሔርየጽዮንን ምርኮበመለሰጊዜ፣ ሕልም እንጂ እውን አልመሰለንም። 2 በዚያን ጊዜ አፋችን በሣቅ፣ እንደበታችንም በእልልታ ተሞላ፤ በዚያን ጊዜም በሕዝቦች መካከል፣ “እግዚአብሔርታላቅ ነገር አደረገላቸው” ተባለ። 3 እግዚአብሔርታላቅ ነገር አደረገልን፤ እኛም ደስ አለን።…
በእግዚአብሔር መታመን የሰሎሞን መዝሙረ መዓርግ 1 እግዚአብሔርቤትን ካልሠራ፣ ሠራተኞች በከንቱ ይደክማሉ፤ እግዚአብሔርከተማን ካልጠበቀ፣ ጠባቂ በከንቱ ይተጋል። 2 የዕለት ጒርስ ለማግኘት በመጣር፣ ማልዳችሁ መነሣታችሁ፣ አምሽታችሁም መተኛታችሁ ከንቱ ነው፤ እርሱ ለሚወዳቸው እንቅልፍን ያድላልና። 3 እነሆ፤ ልጆችየእግዚአብሔርስጦታ ናቸው፤…
የጻድቃን በረከት መዝሙረ መዓርግ 1 እግዚአብሔርንየሚፈሩ ሁሉ፣ በመንገዱም የሚሄዱ የተባረኩ ናቸው። 2 የድካምህን ፍሬ ትበላለህ፤ ትባረካለህ፤ ይሳካልሃልም። 3 ሚስትህ በቤትህ፣ እንደሚያፈራ ወይን ናት፤ ወንዶች ልጆችህ በማእድህ ዙሪያ፣ እንደ ወይራ ተክል ናቸው። 4 እነሆ፤እግዚአብሔርንየሚፈራ ሰው፣ እንዲህ…
በጽዮን ጠላቶች ላይ የቀረበ ጸሎት መዝሙረ መዓርግ 1 እስራኤል እንዲህ ይበል፦ “ከልጅነቴ ጀምሮ ብዙ ጊዜ አስጨነቁኝ፤ 2 በርግጥ ከልጅነቴ ጀምሮ ብዙ ጊዜ አስጨነቁኝ፤ ዳሩ ግን ድል አላደረጉኝም። 3 ዐራሾች ጀርባዬን ዐረሱት፤ ትልማቸውንም አስረዘሙት።” 4 እግዚአብሔርግን…
ለርዳታ የቀረበ ጥሪ መዝሙረ መዓርግ 1 እግዚአብሔርሆይ፤ ከጥልቅ ወደ አንተ እጮኻለሁ። 2 ጌታ ሆይ፤ ድምፄን ስማ፤ ጆሮዎችህ የልመናዬን ቃል፣ የሚያዳምጡ ይሁኑ። 3 እግዚአብሔርሆይ፤ ኀጢአትን ብትቈጣጠር፣ ጌታ ሆይ፤ ማን ሊቆም ይችላል? 4 ነገር ግን በአንተ ዘንድ…