መዝሙር 11
የጻድቃን ትምክሕት ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር 1 በእግዚአብሔርታምኛለሁ፤ ታዲያ ነፍሴን፣ “እንደ ወፍ ወደ ተራራ ብረሪ” ለምን ትሏታላችሁ? 2 ደግሞም ለምን እንዲህ ትሉኛላችሁ? “ክፉዎች፣ እነሆ፣ ቀስታቸውን ገትረዋል፤ የቅኑን ሰው ልብ በጨለማ ለመንደፍ፣ ፍላጻቸውን በአውታሩ ላይ ደግነዋል።…
የጻድቃን ትምክሕት ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር 1 በእግዚአብሔርታምኛለሁ፤ ታዲያ ነፍሴን፣ “እንደ ወፍ ወደ ተራራ ብረሪ” ለምን ትሏታላችሁ? 2 ደግሞም ለምን እንዲህ ትሉኛላችሁ? “ክፉዎች፣ እነሆ፣ ቀስታቸውን ገትረዋል፤ የቅኑን ሰው ልብ በጨለማ ለመንደፍ፣ ፍላጻቸውን በአውታሩ ላይ ደግነዋል።…
ከክፉ ዓለም ለመዳን የቀረበ ጸሎት ለመዘምራን አለቃ፤ በስምንተኛው ቅኝት የሚዘመር፤ የዳዊት መዝሙር። 1 እግዚአብሔር ሆይ፤ ደግ ሰው የለምና አንተው ድረስልኝ! ከሰዎችም መካከል አንድ ታማኝ አይገኝም። 2 እርስ በርሳቸው ውሸት ይነጋገራሉ፤ በሽንገላ ከንፈርና በሁለት ልብ ይናገራሉ፤…
በአምላኩ የታመነ ሰው አቤቱታ ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር። 1 እግዚአብሔርሆይ፤ እስከ መቼ ድረስ ለዘላለሙ ትረሳኛለህ? ፊትህንስ ከእኔ የምትሰውረው እስከ መቼ ድረስ ነው? 2 ከሐሳቤ ጋር የምሟገተው፣ ልቤም ቀኑን ሙሉ የሚያዝነው እስከ መቼ ነው? ጠላቴስ በእኔ…
አምላክ የለሽ ሰዎች ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር። 1 ሞኝበልቡ፣ “እግዚአብሔር የለም” ይላል። ብልሹዎች ናቸው፤ ተግባራቸውም ጸያፍ ነው፤ በጎ ነገር የሚሠራ አንድም የለም። 2 የሚያስተውል፣ እግዚአብሔርን የሚፈልግ መኖሩን ለማየት፣ እግዚአብሔርከሰማይ ወደ ሰው ልጆች ተመለከተ። 3 ሁሉም…
የእግዚአብሔር ቤተኛ የዳዊት መዝሙር 1 እግዚአብሔርሆይ፤ በድንኳንህ ውስጥ ማን ያድራል? በተቀደሰው ኰረብታህስ ማን መኖር ይችላል? 2 አካሄዱ ንጹሕ የሆነ፣ ጽድቅን የሚያደርግ፤ ከልቡ እውነትን የሚናገር፤ 3 በምላሱ የማይሸነግል፤ በባልንጀራው ላይ ክፉ የማይሠራ፤ ወዳጁን የማያማ፤ 4 ነውረኛ…
እግዚአብሔር ርስቴ የዳዊት ቅኔ 1 አምላክ ሆይ፤ መጠጊያዬ ነህና፣ በከለላህ ሰውረኝ። 2 እግዚአብሔርን፣ ‘አንተ ጌታዬ ነህ፤ ከአንተ በቀር በጎነት የለኝም” አልሁት። 3 በምድር ያሉ ቅዱሳን፣ ሙሉ ደስታ የማገኝባቸው ክቡራን ናቸው። 4 ሌሎችን አማልክት የሚከተሉ፣ ሐዘናቸው…
የንጹሕ ሰው አቤቱታ የዳዊት ጸሎት 1 እግዚአብሔርሆይ፤ በቅንነት የቀረበውን አቤቱታዬን ስማ፤ ጩኸቴንም አድምጥ፤ ከአታላይ ከንፈር ያልወጣውን፣ ጸሎቴን አድምጥ። 2 ጽድቄ ከአንተ ዘንድ ይምጣ፤ ዐይኖችህም ፍትሕን ይዩ። 3 ልቤን መረመርኸው፣ በሌሊት ጠጋ ብለህ ፈተንኸኝ፤ ፈተሽኸኝ አንዳች…
የድል መዝሙር ለመዘምራን አለቃ፤ የእግዚአብሔ ር ባሪያ የዳዊት መዝሙር፤ ይህም እግዚአብሔር ከሳዖልና ከጠላቶቹ ሁሉ እጅ በታደገው ጊዜ፣ ለእግዚአብሔር እንዲህ ሲል የዘመረው ነው፦ 1 ጒልበቴእግዚአብሔርሆይ፤ እወድሃለሁ። 2 እግዚአብሔርዐለቴ፣ መጠጊያዬና ታዳጊዬ ነው፤ አምላኬ የምሸሸግበት ዐለቴ፤ እርሱ ጋሻዬ፣…
እግዚአብሔር የጽድቅ ፀሓይ ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር 1 ሰማያት የእግዚአብሔርን ክብር ይናገራሉ፤ የሰማይም ጠፈር የእጁን ሥራ ያውጃሉ። 2 ቀን ለሌላው ቀን ይናገራል፤ ሌሊትም ለሌሊት ዕውቀትን ይገልጣል፤ 3 ንግግር የለም፤ ቃል የለም፤ ድምፃቸው በጆሮ የሚሰማ አይደለም።…
ጸሎት ለንጉሡ ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር 1 እግዚአብሔርበጭንቅ ቀን ይስማህ፤ የያዕቆብም አምላክ ስም ይጠብቅህ። 2 ከመቅደሱ ረድኤት ይላክልህ፤ ከጽዮንም ደግፎ ይያዝህ። 3 ቍርባንህን ሁሉ ያስብልህ፤ የሚቃጠል መሥዋዕትህን ይቀበልልህ።ሴላ 4 የልብህን መሻት ይስጥህ፤ ዕቅድህን ሁሉ ያከናውንልህ።…