መዝሙር 81
ለዳስ በዓል የሚዜም ቅኔ ለመዘምራን አለቃ፤ በዋሽንት የሚዜም፣ የአሳፍ መዝሙር 1 ብርታታችን ለሆነው አምላክ በደስታ ዘምሩ፤ ለያዕቆብ አምላክ እልል በሉ። 2 ዝማሬውን ጀምሩ፤ ከበሮውን ምቱ፤ በበገናና በመሰንቆ ጥዑም ዜማ አሰሙ። 3 በሙሉ ጨረቃ፣ በክብረ በዓላችን…
ለዳስ በዓል የሚዜም ቅኔ ለመዘምራን አለቃ፤ በዋሽንት የሚዜም፣ የአሳፍ መዝሙር 1 ብርታታችን ለሆነው አምላክ በደስታ ዘምሩ፤ ለያዕቆብ አምላክ እልል በሉ። 2 ዝማሬውን ጀምሩ፤ ከበሮውን ምቱ፤ በበገናና በመሰንቆ ጥዑም ዜማ አሰሙ። 3 በሙሉ ጨረቃ፣ በክብረ በዓላችን…
ሙሱናን ዳኞች የአሳፍ መዝሙር 1 እግዚአብሔር በአማልክት ጉባኤ መካከል ተሰየመ፤ በአማልክትም ላይ ይፈርዳል፤ እንዲህም ይላል፦ 2 “ፍትሕን የምታጓድሉት እስከ መቼ ነው? ለክፉዎች የምታደሉትስ እስከ መቼ ነው?ሴላ 3 ለዐቅመ ቢሶችና ለድኻ አደጎች ፍረዱላቸው፤ የችግረኛውንና የምስኪኑን መብት…
በእስራኤል ጠላቶች ላይ የቀረበ ጸሎት የአሳፍ መዝሙር፤ ማሕሌት 1 አምላክ ሆይ፤ ዝም አትበል፤ አምላክ ሆይ፤ ጸጥ አትበል፤ ጭጭ አትበል። 2 ጠላቶችህ እንዴት እንደ ተነሣሡ፣ ባላንጣዎችህም እንዴት ራሳቸውን ቀና ቀና እንዳደረጉ ተመልከት። 3 በሕዝብህ ላይ በተንኰል…
ወደ መቅደሱ ጒዞ መዝሙር ለመዘምራን አለቃ፤ በዋሽንት የሚዜም የቆሬ ልጆች መዝሙር 1 የሰራዊት አምላክ ሆይ፤ ማደሪያህ ምንኛ የተወደደ ነው! 2 ነፍሴየእግዚአብሔርንአደባባዮች ትናፍቃለች፤ እጅግም ትጓጓለታለች፤ ልቤና ሥጋዬም፣ ለሕያው አምላክ እልል በሉ። 3 ንጉሤና አምላኬ የሰራዊት አምላክ…
ለሰላም የቀረበ ጸሎት ለመዘምራን አለቃ፤ የቆሬ ልጆች፤ መዝሙር 1 እግዚአብሔርሆይ፤ ለምድርህ በጎ ውለሃል፤ የያዕቆብንም ምርኮ መለስህ። 2 የሕዝብህን በደል ይቅር አልህ፤ ኀጢአታቸውንም ሁሉ ሸፈንህ።ሴላ 3 መዓትህን ሁሉ አራቅህ፤ ከብርቱ ቍጣህም ተመለስህ። 4 መድኀኒታችን የሆንህ አምላክ…
የመከራ ጊዜ ጸሎት የዳዊት ጸሎት 1 እግዚአብሔርሆይ፤ ጆሮህን ወደ እኔ ጣል፤ ስማኝም፤ እኔ ድኻና ችግረኛ ነኝና። 2 ለአንተ የተለየሁ ሰው ነኝና ነፍሴን ጠብቃት፤ አንተ አምላኬ ሆይ፤ በአንተ የታመነብህን ባሪያህን አድን። 3 ጌታ ሆይ፤ ማረኝ፤ ቀኑን…
ጽዮን የሕዝቦች እናት የቆሬ ልጆች መዝሙር፤ ማሕሌት 1 መሠረቱን በተቀደሱ ተራሮች አቆመ፤ 2 እግዚአብሔርከያዕቆብ ማደሪያዎች ሁሉ ይልቅ፣ የጽዮንን ደጆች ይወዳል። 3 የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ፤ ስለ አንቺ ክቡር የሆነ ነገር እንዲህ ተብሎ ይነገራል፤ሴላ 4 “ከሚያውቁኝ መካከል፣…
ሰቆቃ ማሕሌት፤ የቆሬ ልጆች መዝሙር፤ ለመዘምራን አለቃ፤ በማኸላት የሚዘመር፤ የይዝራኤላዊው የኤማን ትምህርት 1 አዳኜ የሆንህ አምላክእግዚአብሔርሆይ፤ በቀንና በሌሊት በፊትህ አጮኻለሁ። 2 ጸሎቴ በፊትህ ትድረስ፤ ጆሮህንም ወደ ጩኸቴ አዘንብል፤ 3 ነፍሴ በመከራ ተሞልታለችና፤ ሕይወቴም ወደ ሲኦልተቃርባለች።…
መዝሙርና ለእግዚአብሔር ታማኝነት የቀረበ ጸሎት የይዝራኤላዊው የኤታን ትምህርት 1 ስለእግዚአብሔርምሕረት ለዘለላለም እዘምራለሁ፤ በአፌም ታማኝነትህን ከትውልድ እስከ ትውልድ እገልጻለሁ። 2 ምሕረትህን ለዘላለም እንደምትመሠርት፣ ታማኝነትህንም በሰማይ እንደምታጸና እናገራለሁና። 3 አንተም እንዲህ ብለሃል፤ “ከመረጥሁት ጋር ኪዳን ገብቻለሁ፤ ለባሪያዬ…
የሰው ልጅ ሕይወት የእግዚአብሔር ሰው የሙሴ ጸሎት 1 እግዚአብሔርሆይ፤ አንተ ከትውልድ እስከ ትውልድ መጠጊያችን ሆንህልን። 2 ገና ተራሮች ሳይወለዱ፣ ምድርንና ዓለምን ከመፍጠርህ በፊት፣ አንተ ከዘላለም እስከ ዘላለም አምላክ ነህ። 3 ሰዎችን ወደ ዐፈር ትመልሳለህ፤ “የሰው…