ኢሳይያስ 61

የተወደደው የእግዚአብሔር ዓመት 1 የጌታየእግዚአብሔርመንፈስ በእኔ ላይ ነው፤ ለድኾች የምሥራች እንድሰብክ፣ እግዚአብሔርቀብቶኛል። ልባቸው የተሰበረውን እንድጠግን፣ ለምርኮኞች ነጻነትን፣ ለእስረኞች መፈታትን እንዳውጅልኮኛል፤ 2 የተወደደውንየእግዚአብሔርንዓመት፣ የአምላካችንንም የበቀል ቀን እንዳውጅ፣ የሚያለቅሱትን ሁሉ እንዳጽናና ልኮኛል፤ 3 በጽዮን ያዘኑትን እንዳረጋጋ፣ በዐመድ…

ኢሳይያስ 62

አዲሱ የጽዮን ስም 1 ጽድቋ እንደ ማለዳ ወጋገን እስኪፈነጥቅ፣ ድነቷ እንደሚያንጸባርቅ ፋና እስኪታይ፣ ስለ ጽዮን ዝም አልልም፤ ስለ ኢየሩሳሌምም ጸጥ አልልም። 2 መንግሥታት ጽድቅሽን፣ ነገሥታት ክብርሽን ያያሉ፤ የእግዚአብሔርአፍ በሚያወጣልሽ፣ በአዲስ ስም ትጠሪያለሽ። 3 በእግዚአብሔርእጅ የክብር…

ኢሳይያስ 63

እግዚአብሔር የሚቤዥበትና የሚበቀልበት ቀን 1 ይህ ከኤዶም፣ ቀይ የተነከረ መጐናጸፊያ ለብሶ ከባሶራ የሚመጣ ማን ነው? ይህ ክብርን የተጐናጸፈ፣ በኀይሉ ታላቅነት እየተራመደ የሚመጣውስ ማን ነው? “በጽድቅ የምናገር፣ ለማዳንም ኀይል ያለኝ እኔው ነኝ።” 2 መጐናጸፊያህ፣ ለምን በወይን…

ኢሳይያስ 64

1 አቤቱ፤ ሰማያትን ቀድደህ ምነው በወረድ ምነዋ ተራሮች በፊትህ በተናወጡ 2 እሳት ሲለኰስ ጭራሮን እንደሚያቀጣጥል፣ ውሃንም እንደሚያፈላ፣ ስምህ በጠላቶችህ ዘንድ እንዲታወቅ ውረድ፤ መንግሥታትም በፊትህ እንዲንቀጠቀጡ አድርግ። 3 እኛ ያልጠበቅነውን አስፈሪ ነገር ባደረግህ ጊዜ፣ አንተ ወረድህ፤…

ኢሳይያስ 65

ፍርድና ድነት 1 “ላልለመኑኝ ራሴን ገለጥሁላቸው፤ ላልፈለጉኝ ተገኘሁላቸው። ስሜን ላልጠራ ሕዝብ፣ ‘አለሁልህ፤ አለሁልህ’ አልሁት። 2 ለዐመፀኛ ሕዝብ፣ መልካም ባልሆኑ መንገዶች ለሚሄዱ፣ የልባቸውን ምኞት ለሚከተሉ፣ ቀኑን ሙሉ እጆቼን ዘረጋሁ። ዘወትር በፊቴ የሚያስቈጡኝ ሕዝቦች፣ 3 በአትክልት ቦታዎች…

ኢሳይያስ 66

ፍርድና ተስፋ 1 እግዚአብሔርእንዲህ ይላል፤ “ሰማይ ዙፋኔ ነው፤ ምድርም የእግሬ ማረፊያ ናት፤ ታዲያ የምትሠሩልኝ ቤት፣ የማርፍበትስ ስፍራ የቱ ነው? 2 እነዚህን ነገሮች ሁሉ እጄ አልሠራችምን? እንዲገኙስ ያደረግሁ እኔ አይደለሁምን?” ይላልእግዚአብሔር። “ነገር ግን እኔ ወደዚህ፣ ትሑት…