ኢዮብ 11
ሶፋር 1 ነዕማታዊው ሶፋር እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “ይህ ሁሉ ቃል መልስ ማግኘት አይገባውምን? ወይስ ተናጋሪ ሰው እንደ እውነተኛ ይቈጠርን? 3 በውኑ የአንተ መዘላበድ ሰውን ዝም ያሰኛልን? ስታፌዝስ የሚገሥጽህ የለም? 4 እግዚአብሔርንም፣ ‘ትምህርቴ የጠራ፤ በዐይንህም…
ሶፋር 1 ነዕማታዊው ሶፋር እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “ይህ ሁሉ ቃል መልስ ማግኘት አይገባውምን? ወይስ ተናጋሪ ሰው እንደ እውነተኛ ይቈጠርን? 3 በውኑ የአንተ መዘላበድ ሰውን ዝም ያሰኛልን? ስታፌዝስ የሚገሥጽህ የለም? 4 እግዚአብሔርንም፣ ‘ትምህርቴ የጠራ፤ በዐይንህም…
ኢዮብ 1 ኢዮብ እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “በእርግጥ ሰው ማለት እናንተ ናኋ! ጥበብም ከእናንተ ጋር ትሞታለቻ! 3 ነገር ግን እኔም እንደ እናንተ አእምሮ አለኝ፤ ከእናንተ አላንስም፤ እንዲህ ያለውን ነገር የማያውቅ ማን ነው? 4 እግዚአብሔርን ጠርቼ…
1 “ይህን ሁሉ ዐይኔ አይቶአል፤ ጆሮዬም ሰምቶ አስተውያለሁ፤ 2 እናንተ የምታውቁትን፣ እኔም ዐውቃለሁ፤ ከእናንተ የማንስ አይደለሁም። 3 ነገር ግን ሁሉን ከሚችል አምላክ ጋር መነጋገር እፈልጋለሁ፤ ከእግዚአብሔርም ጋር መዋቀስ እሻለሁ። 4 እናንተ ግን፣ በሐሰት የምትለብጡ ናቸሁ፤…
1 “ከሴት የተወለደ ሰው፣ ዘመኑ አጭርና በመከራ የተሞላ ነው፤ 2 እንደ አበባ ይፈካል፤ ይረግፋልም፤ እንደ ጥላ ይፈጥናል፤ አይጸናምም። 3 እንደዚህ ባለ ሰው ላይ ዐይንህን ታሳርፋለህን? ለፍርድስ በፊትህ ታቀርበዋለህን? 4 ከርኩስ ነገር ውስጥ ንጹሕን ማን ሊያወጣ…
ኤልፋዝ 1 ቴማናዊው ኤልፋዝ እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “ጠቢብ ሰው በከንቱ ንግግር መልስ ይሰጣልን? ወይስ በምሥራቅ ነፋስ ሆዱን ይሞላል? 3 በማይረባ ቃል፣ ፍሬ ቢስ በሆነም ንግግር ይከራከራልን? 4 አንተ ግን እግዚአብሔርን መፍራት ታጣጥላለህ፤ አምልኮተ እግዚአብሔርን…
ኢዮብ 1 ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “ይህን የሚመስል ብዙ ነገር ሰምቻለሁ፤ እናንተ ሁላችሁ የምታስጨንቁ አጽናኞች ናችሁ። 3 ይህ ከንቱ ንግግር አያልቅምን? ትለፈልፍ ዘንድ የሚገፋፋህ ምንድን ነው? 4 እናንተ በእኔ ስፍራ ብትሆኑ ኖሮ፣ እኔም እንደ…
1 መንፈሴ ደክሞአል፣ ዘመኔ አጥሮአል፤ መቃብርም ተዘጋጅቶልኛል። 2 አላጋጮች ከበውኛል፤ ትኵረቴም ትንኰሳቸው ላይ ነው። 3 “እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ተያዥ ሁነኝ፤ ከአንተ ሌላ ዋስ የሚሆነኝ ማን አለ? 4 እንዳያስተውሉ ልባቸውን ይዘሃል፤ ስለዚህ ድል አትሰጣቸውም። 5 ለጥቅም…
በልዳዶስ 1 ሹሐዊው በልዳዶስ እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “ይህን ንግግር የምትጨርሰው መቼ ነው? እስኪ ልብ ግዛ፤ ከዚያ በኋላ እንነጋገራለን። 3 ለምን እንደ ከብት መንጋ እንቈጠራለን? እንደ ደንቈሮስ ለምን ታየናለህ? 4 አንተ በቍጣ የነደድህ እንደሆነ፣ ምድር…
ኢዮብ 1 ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “ነፍሴን የምታስጨንቋት፣ በቃልስ የምትደቍሱኝ እስከ መቼ ነው? 3 እነሆ፤ ዐሥር ጊዜ ዘለፋችሁኝ፤ ያለ ዕፍረትም በደላችሁኝ። 4 በእውነት ተሳስቼ ከሆነ፣ ስሕተቱ የራሴ ጒዳይ ነው። 5 ነገር ግን ራሳችሁን በእኔ…
ሶፋር 1 ናዕማታዊውም ሶፋር እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “እጅግ ታውኬአለሁና፣ ሐሳቤ መልስ እንድሰጥ ይጐተጒተኛል። 3 የሚያቃልለኝን ንግግር ሰምቼአለሁ፤ መልስም እሰጥ ዘንድ መንፈሴ ገፋፋኝ። 4 “ሰውበምድር ላይ ከተቀመጠ ጊዜ ጀምሮ፣ ከጥንቱ እንዴት እንደ ነበረ ታውቃለህን? 5…