ኢዮብ 21
ኢዮብ 1 ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “ቃሌን በጥንቃቄ ስሙ፤ የምታጽናኑኝም በዚህ ይሁን፤ 3 ንግግሬን በትዕግሥት አድምጡ፤ ከተናገርሁ በኋላ፣ መሣለቅ ትችላላችሁ። 4 “በውኑ ቅርታዬ በሰው ላይ ነውን? ትዕግሥት ማጣትስ አይገባኝምን? 5 ተመልከቱኝና ተገረሙ፤ አፋችሁን በእጃችሁ…
ኢዮብ 1 ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “ቃሌን በጥንቃቄ ስሙ፤ የምታጽናኑኝም በዚህ ይሁን፤ 3 ንግግሬን በትዕግሥት አድምጡ፤ ከተናገርሁ በኋላ፣ መሣለቅ ትችላላችሁ። 4 “በውኑ ቅርታዬ በሰው ላይ ነውን? ትዕግሥት ማጣትስ አይገባኝምን? 5 ተመልከቱኝና ተገረሙ፤ አፋችሁን በእጃችሁ…
ኤልፋዝ 1 ቴማናዊውም ኤልፋዝ እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “ሰው እግዚአብሔርን ሊጠቅም ይችላልን? ጠቢብ እንኳ ቢሆን ምን ይጠቅመዋል? 3 አንተ ጻድቅ ብትሆን ሁሉን የሚችለውን አምላክ ምን ደስ ታሰኘዋለህ? መንገድህ ያለ ነቀፋ ቢሆንስ የሚተርፈው ምንድን ነው? 4…
ኢዮብ 1 ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “ዛሬም ሐዘኔ መራራ ነው፤ እያቃሰትሁ እንኳ እጁበላዬ ከብዳለች። 3 እርሱን የት እንደማገኘው ባወቅሁ፤ ወደ መኖሪያውም መሄድ በቻልሁ! 4 ጒዳዬን በፊቱ አቀርብ ነበር፤ አፌንም በሙግት እሞላው ነበር። 5 የሚመልስልኝ…
1 “ሁሉን የሚችል አምላክ ለምን የፍርድ ቀን አይወስንም? እርሱን የሚያውቁትስ ለምን ያን ቀን እንዲያው ይጠባበቃሉ? 2 ሰዎች ድንበር ይገፋሉ፤ የሰረቁትን መንጋ ያሰማራሉ። 3 የድኻ ዐደጉን አህያ ቀምተው ይሄዳሉ፤ የመበለቲቱንም በሬ በመያዣነት ይወስዳሉ። 4 ችግረኛውን ከመንገድ…
በልዳዶስ 1 ሹሐዊውም በልዳዶስ እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “ገዢነትና ግርማ የእግዚአብሔር ናቸው፤ በሰማይም ከፍታ ሥርዐትን ያደርጋል። 3 ሰራዊቱ ሊቈጠር ይችላልን? ብርሃኑስ የማይወጣው በማን ላይ ነው? 4 ሰው በእግዚአብሔር ፊት ጻድቅ ይሆን ዘንድ፣ ከሴትስ የተወለደ ንጹሕ…
ኢዮብ 1 ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “ኀይል የሌለውን ምንኛ ረዳኸው! ደካማውንስ ምንኛ አዳንኸው! 3 ጥበብ የሌለውን ምንኛ መከርኸው! ታላቅ ዕውቀትንስ ምንኛ ገለጥህለት! 4 ይህን ቃል እንድትናገር የረዳህ ማን ነው? የማንስ መንፈስ በአንደበትህ ተጠቀመ? 5…
1 ኢዮብም እንዲህ ሲል ንግግሩን ቀጠለ፤ 2 “ፍትሕ የነሣኝ ሕያው እግዚአብሔርን! ነፍሴንም መራራ ያደረጋት፣ ሁሉን ቻይ አምላክን! 3 በውስጤ የሕይወት እስትንፋስ፣ በአፍንጫዬም ውስጥ የእግዚአብሔር መንፈስ እስካለ ድረስ፣ 4 ከንፈሬ ኀጢአትን አትናገርም፤ አንደበቴም ሽንገላ አይወጣውም። 5…
1 “የብር ማዕድን የሚወጣበት፣ ወርቅም የሚነጠርበት ስፍራ አለ። 2 ብረት ከመሬት ውስጥ ይገኛል፤ መዳብም ከማዕድን ድንጋይ ቀልጦ ይወጣል። 3 ሰው፣ እስከ ጨለማ መጨረሻ ይዘልቃል፤ ከድቅድቅ ጨለማ የማዕድን ድንጋይ ለማግኘት፣ እስከ ውስጠኛው ዋሻ ገብቶ ይፈልጋል። 4…
1 ኢዮብም እንዲህ ሲል ንግግሩን ቀጠለ፤ 2 “በእግዚአብሔር የተጠበቅሁበትን ዘመን፣ ያለፈውንም ወራት ምንኛ ተመኘሁ! 3 ያን ጊዜ መብራቱ በራሴ ላይ ይበራ ነበር፤ በብርሃኑም በጨለማ ውስጥ ዐልፌ እሄድ ነበር፤ 4 እኔም ብርቱ ነበርሁ፤ የእግዚአብሔርም ወዳጅነት ቤቴን…
1 “አሁን ግን በዕድሜ ከእኔ የሚያንሱ፣ ከመንጋዬ ጠባቂ ውሾች ጋር እንዳይቀመጡ፣ አባቶቻቸውን የናቅኋቸው፣ እነዚህ ይሣለቁብኛል። 2 ጒልበት የከዳቸው፤ የክንዳቸው ብርታት ምን ፋይዳ ይሞላልኝ ነበር? 3 ከችጋርና ከራብ የተነሣ ጠወለጉ፤ ሰው በማይኖርበት በረሓ፣ በደረቅም ምድር በሌሊት…