ኢዮብ 41
1 “ሌዋታንንበመንጠቆ ልታወጣው፣ ወይም ምላሱን በገመድ ልታስረው ትችላለህን? 2 መሰነጊያ በአፍንጫው ልታስገባ፣ ወይም ጒንጩን በሜንጦ ልትበሳ ትችላለህን? 3 እርሱ እንድትምረው ይለማመጥሃል? በለስላሳ ቃላትስ ይናገርሃል? 4 ለዘላለም ባሪያ ታደርገው ዘንድ፣ ከአንተ ጋር ይዋዋላልን? 5 እንደ ወፍ…
1 “ሌዋታንንበመንጠቆ ልታወጣው፣ ወይም ምላሱን በገመድ ልታስረው ትችላለህን? 2 መሰነጊያ በአፍንጫው ልታስገባ፣ ወይም ጒንጩን በሜንጦ ልትበሳ ትችላለህን? 3 እርሱ እንድትምረው ይለማመጥሃል? በለስላሳ ቃላትስ ይናገርሃል? 4 ለዘላለም ባሪያ ታደርገው ዘንድ፣ ከአንተ ጋር ይዋዋላልን? 5 እንደ ወፍ…
ኢዮብ 1 ኢዮብም እንዲህ ሲልለእግዚአብሔርመለሰ፤ 2 “አንተ ሁሉን ማድረግ እንደምትችል፣ ዕቅድህም ከቶ እንደማይሰናከል ዐወቅሁ። 3 አንተ፣ ‘ያለ ዕውቀት ዕቅዴን የሚያደበዝዝ ይህ ማን ነው’ አልኸኝ፤ በእርግጥ ያልገባኝን ነገር፣ የማላውቀውንና ላስተውለው የማልችለውን ጒዳይ ተናገርሁ። 4 “ ‘ስማኝ፣ ልናገር…