ኤርምያስ 31
1 “በዚያ ዘመን” ይላልእግዚአብሔር፤ “ለእስራኤል ነገድ ሁሉ አምላካቸው እሆናለሁ፤ እነርሱም ሕዝቤ ይሆናሉ።” 2 እግዚአብሔርእንዲህ ይላል፤ “ከሰይፍ የተረፈው ሕዝብ፣ በምድረ በዳ ሞገስን ያገኛል፤ እኔም ለእስራኤል ዕረፍት ለመስጠት እመጣለሁ።” 3 እግዚአብሔርከሩቅተገለጠልን፤ እንዲህም አለን፤ “በዘላለማዊ ፍቅር ወድጄሻለሁ፤ ስለዚህም…
1 “በዚያ ዘመን” ይላልእግዚአብሔር፤ “ለእስራኤል ነገድ ሁሉ አምላካቸው እሆናለሁ፤ እነርሱም ሕዝቤ ይሆናሉ።” 2 እግዚአብሔርእንዲህ ይላል፤ “ከሰይፍ የተረፈው ሕዝብ፣ በምድረ በዳ ሞገስን ያገኛል፤ እኔም ለእስራኤል ዕረፍት ለመስጠት እመጣለሁ።” 3 እግዚአብሔርከሩቅተገለጠልን፤ እንዲህም አለን፤ “በዘላለማዊ ፍቅር ወድጄሻለሁ፤ ስለዚህም…
ኤርምያስ የዕርሻ ቦታ መግዛቱ 1 የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ በነገሠ በዐሥረኛው ዓመት፣ ይኸውም በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር ዐሥራ ስምንተኛ ዘመነ መንግሥት፣ከእግዚአብሔርዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው፤ 2 በዚያን ጊዜም የባቢሎን ንጉሥ ሰራዊት ኢየሩሳሌምን ከቦ ነበር፤ ነቢዩ…
የመመለስ ተስፋ 1 ኤርምያስ በዘብ ጠባቂዎች አደባባይ በግዞት ሳለየእግዚአብሔርቃል እንዲህ ሲል ዳግመኛ ወደ እርሱ መጣ፦ 2 “ምድርን የፈጠራት፣ ያበጃትና የመሠረታትእግዚአብሔር፣ ስሙእግዚአብሔርየሆነ፣ እርሱ እንዲህ ይላል፤ 3 ‘ወደ እኔ ጩኽ፤ እኔም እመልስልሃለሁ፤ አንተም የማታውቀውን ታላቅና የማይመረመር ነገር…
ለሴዴቅያስ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ 1 የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደናፆርና ሰራዊቱ ሁሉ፣ በግዛቱም ሥር ያሉ መንግሥታትና ሕዝቦች ሁሉ ኢየሩሳሌምንና በአካባቢዋ የሚገኙትን ከተሞች ይወጉ በነበረ ጊዜ፣ እንዲህ የሚል ቃልከእግዚአብሔርዘንድ ወደ ኤርምያስ መጣ፤ 2 “የእስራኤል አምላክእግዚአብሔርእንዲህ ይላል፤ ወደ ይሁዳ ንጉሥ…
የሬካባውያን ታማኝነት 1 በይሁዳ ንጉሥ በኢዮስያስ ልጅ፣ በኢዮአቄም ዘመነ መንግሥት፣ከእግዚአብሔርዘንድ እንዲህ የሚል ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ፤ 2 “ወደ ሬካባውያን ሄደህ ወደእግዚአብሔርቤት አምጣቸው፤ ወደ አንዱም ክፍል አስገብተህ የሚጠጡትን ወይን ጠጅ ስጣቸው።” 3 ስለዚህ የካባስን ልጅ የኤርምያስን…
ኢዮአቄም የኤርምያስን ብራና አቃጠለ 1 የይሁዳ ንጉሥ የኢዮስያስ ልጅ የነበረው ኢዮአቄም በነገሠ በአራተኛው ዓመት እንዲህ የሚል ቃልከእግዚአብሔርዘንድ ወደ ኤርምያስ መጣ፤ 2 “የብራና ጥቅልል ውሰድ፤ ለአንተም መናገር ከጀመርሁበት ከኢዮስያስ ዘመነ መንግሥት አንሥቶ እስካሁን ድረስ ስለ እስራኤል፣…
የኤርምያስ መታሰር 1 የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር የኢዮስያስን ልጅ ሴዴቅያስን በይሁዳ ላይ አነገሠው፤ እርሱም በኢዮአቄም ልጅ በኢኮንያንፈንታ ነገሠ። 2 ነገር ግን እርሱም ሆነ መኳንንቱ የምድሪቱም ሕዝብ በነቢዩ በኤርምያስ አማካይነት የተነገረውንየእግዚአብሔርንቃል አልሰሙም። 3 ንጉሡ ሴዴቅያስም፣ “ወደ አምላካችን…
ኤርምያስ በውሃ ጒድጓድ ውስጥ ተጣለ 1 ኤርምያስ ለሕዝቡ የተናገረውን ቃል የማታን ልጅ ሰፋጥያስ፣ የጳስኮር ልጅ ጎዶልያስ፣ የሰሌምያ ልጅ ዮካልእንዲሁም የመልክያ ልጅ ጳስኮር ሰሙ፤ ቃሉም እንዲህ የሚል ነበር፦ 2 “እግዚአብሔርእንዲህ ይላል፤ ‘በዚህች ከተማ የሚቀር ሁሉ በሰይፍ፣…
የኢየሩሳሌም መውደቅ 1 ኢየሩሳሌም የተያዘችው እንዲህ ነበር፤ በይሁዳ ንጉሥ በሴዴቅያስ ዘመነ መንግሥት በዘጠነኛው ዓመት በዐሥረኛው ወር፣ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ሰራዊቱን ሁሉ አሰልፎ በመምጣት ኢየሩሳሌምን ከበባት። 2 በሴዴቅያስ ዘመነ መንግሥት በዐሥራ አንደኛው ዓመት በአራተኛው ወር፣ በወሩም…
ኤርምያስ በነጻነት መኖሩ 1 የክብር ዘበኞች አዛዥ ናቡዘረዳን ኤርምያስን ከኢየሩሳሌምና ከይሁዳ ወደ ባቢሎን በሚወስዱት ምርኮኞች ሁሉ መካከል በራማ በሰንሰለት ታስሮ ባገኘው ጊዜ አስፈታው፤ ከዚህ በኋላየእግዚአብሔርቃል ወደ ኤርምያስ መጣ። 2 የዘበኞቹ አዛዥ ኤርምያስን ለብቻው ወስዶ፣ እንዲህ…