ኤርምያስ 51
1 እግዚአብሔርእንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ በባቢሎንናበምድሯ ላይ፣ የሚያጠፋ ነፋስ አስነሣለሁ። 2 እንዲያበጥሯትና እንዲያወድሟት፣ ባዕዳንን በባቢሎን ላይ እልካለሁ፤ በመከራዋም ቀን፣ ከበው ያስጨንቋታል። 3 ቀስተኛው ቀስቱን እስኪገትር፣ የጦር ልብሱንም እስኪለብስ ፋታ አትስጡት፤ ለወጣቶቿ አትዘኑ፤ ሰራዊቷንም ፈጽማችሁ አጥፉ። 4…
1 እግዚአብሔርእንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ በባቢሎንናበምድሯ ላይ፣ የሚያጠፋ ነፋስ አስነሣለሁ። 2 እንዲያበጥሯትና እንዲያወድሟት፣ ባዕዳንን በባቢሎን ላይ እልካለሁ፤ በመከራዋም ቀን፣ ከበው ያስጨንቋታል። 3 ቀስተኛው ቀስቱን እስኪገትር፣ የጦር ልብሱንም እስኪለብስ ፋታ አትስጡት፤ ለወጣቶቿ አትዘኑ፤ ሰራዊቷንም ፈጽማችሁ አጥፉ። 4…
የኤርምያስ ቃል እዚህ ላይ ይፈጸማል። የኢየሩሳሌም መውደቅ 1 ሴዴቅያስ ሲነግሥ ዕድሜው ሃያ አንድ ዓመት ነበረ፤ በኢየሩሳሌም ዐሥራ አንድ ዓመት ነገሠ፤ የእናቱም ስም አሚጣል ሲሆን፣ እርሷም የሊብና ሰው የኤርምያስ ልጅ ነበረች። 2 ሴዴቅያስም ኢዮአቄም እንዳደረገው ሁሉ፣በእግዚአብሔርፊት…