ዕንባቆም 1
1 ነቢዩ ዕንባቆም የተቀበለው ንግር፤ የዕንባቆም ማጒረምረም 2 እግዚአብሔርሆይ፤ ለርዳታ እየተጣራሁ፣ አንተ የማትሰማው እስከ መቼ ነው? “ግፍ በዛ” ብዬ እየጮኽሁ፣ አንተ የማታድነው እስከ መቼ ነው? 3 ስለ ምን በደልን እንዳይ አደረግኸኝ? እንዴትስ ግፍ ሲፈጸም ትታገሣለህ?…
1 ነቢዩ ዕንባቆም የተቀበለው ንግር፤ የዕንባቆም ማጒረምረም 2 እግዚአብሔርሆይ፤ ለርዳታ እየተጣራሁ፣ አንተ የማትሰማው እስከ መቼ ነው? “ግፍ በዛ” ብዬ እየጮኽሁ፣ አንተ የማታድነው እስከ መቼ ነው? 3 ስለ ምን በደልን እንዳይ አደረግኸኝ? እንዴትስ ግፍ ሲፈጸም ትታገሣለህ?…
1 በመጠበቂያ ላይ እቆማለሁ፤ በምሽጒ ቅጥር ላይ ወጥቼ እቈያለሁ፤ ምን እንደሚለኝ፣ ለክርክሩምየምሰጠውን መልስ ለማወቅ እጠባበቃለሁ። የእግዚአብሔር መልስ 2 እግዚአብሔርምእንዲህ ሲል መለሰ፤ “በቀላሉ እንዲነበብ፣ ራእዩን ጻፈው፤ በሰሌዳም ላይ ቅረጸው። 3 ራእዩ የተወሰነለትን ጊዜ ይጠብቃልና፤ ስለ መጨረሻውም…
የዕንባቆም ጸሎት 1 በዝማሬ የቀረበ የነቢዩ የዕንባቆም ጸሎት፤ በሸግዮኖት 2 እግዚአብሔርሆይ፤ ዝናህን ሰምቻለሁ፤ እግዚአብሔርሆይ፤ ሥራህም አስፈራኝ፤ በእኛ ዘመን አድሳቸው፤ በእኛም ጊዜ እንዲታወቁ አድርግ፤ በመዓት ጊዜ ምሕረትን አስብ። 3 እግዚአብሔርከቴማን፣ ቅዱሱም ከፋራን ተራራ መጣ።ሴላ ክብሩ ሰማያትን…