ዘዳግም 11
እግዚአብሔርን ውደድ፤ ታዘዘውም 1 እንግዲህ አምላክህንእግዚአብሔርን(ኤሎሂም ያህዌ)ውደድ፤ ግዴታውን፣ ሥርዐቱን፣ ሕጉንና ትእዛዙን ሁል ጊዜ ጠብቅ። 2 የአምላካችሁንየእግዚአብሔርን(ኤሎሂም ያህዌ)ተግሣጽ ይኸውም ግርማውን፣ ብርቱ እጁንና የተዘረጋች ክንዱን ያዩትና የተለማመዱት ልጆቻችሁ ሳይሆኑ እናንተ እንደሆናችሁ ዛሬ አስታውሱ፤ 3 በግብፅ መካከል፣ በግብፅ…
እግዚአብሔርን ውደድ፤ ታዘዘውም 1 እንግዲህ አምላክህንእግዚአብሔርን(ኤሎሂም ያህዌ)ውደድ፤ ግዴታውን፣ ሥርዐቱን፣ ሕጉንና ትእዛዙን ሁል ጊዜ ጠብቅ። 2 የአምላካችሁንየእግዚአብሔርን(ኤሎሂም ያህዌ)ተግሣጽ ይኸውም ግርማውን፣ ብርቱ እጁንና የተዘረጋች ክንዱን ያዩትና የተለማመዱት ልጆቻችሁ ሳይሆኑ እናንተ እንደሆናችሁ ዛሬ አስታውሱ፤ 3 በግብፅ መካከል፣ በግብፅ…
ብቸኛው የማምለኪያ ስፍራ 1 የአባቶቻችሁ አምላክእግዚአብሔር(ኤሎሂም ያህዌ)፣ እንድትወርሷት በሰጣችሁ ምድር ላይ በምትኖሩበት ጊዜ ሁሉ፣ በጥንቃቄ ልትከተሏቸው የሚገባችሁ ሥርዐቶችና ሕግጋት እነዚህ ናቸው። 2 ከምድራቸው የምታስለቅ ቋቸው አሕዛብ በረጅሙ ተራሮች፣ በኰረብቶችና በእያንዳንዱ ዛፍ ሥር አማልክታቸውን የሚያመልኩባቸውን ስፍራዎች…
ሌሎች አማልክትን ማምለክ 1 ነቢይ ወይም ሕልም ዐላሚ ከመካከልህ ተነሥቶ ምልክት ወይም ድንቅ አደርጋለሁ ቢልህ፣ 2 የተናገረው ምልክት ወይም ድንቅ ቢፈጸም፣ “አንተ የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እናምልካቸው” ቢልህ፣ 3 አምላካችሁእግዚአብሔር(ኤሎሂም ያህዌ)በፍጹም ልባችሁና በፍጹም ነፍሳችሁ ትወዱት እንደሆነ…
ንጹሕና ንጹሕ ያልሆነ ምግብ 1 እናንተ የአምላካችሁየእግዚአብሔር(ኤሎሂም ያህዌ)ልጆች ናችሁ፤ ለሞተ ሰው ሰውነታችሁን አትቦጭቁ፤ ከግንባራችሁ በላይ ያለውን ጠጒር አትላጩ፤ 2 ምክንያቱም አንተ ለአምላክህለእግዚአብሔር(ኤሎሂም ያህዌ)ቅዱስ ሕዝብ ነህ፤ ለራሱ የተለየ ሕዝብ እንድትሆንለትእግዚአብሔር(ያህዌ)በምድር ላይ ከሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ አንተን መርጦሃል።…
ዕዳ የሚተውበት ዓመት 1 በየሰባቱ ዓመት መጨረሻ የዕዳ ምሕረት አድርግ። 2 አፈጻጸሙም እንደሚከተለው ነው፤ እያንዳንዱ አበዳሪ ለእስራኤላዊ ባልንጀራው ያበደረውን ይተውለት፤እግዚአብሔር(ያህዌ)የዕዳ ምሕረት አውጆአልና፣ አበዳሪው፣ እስራኤላዊ ባልንጀራውን ወይም ወንድሙን ዕዳውን እንዲከፍለው አይጠይቀው። 3 ለባዕድ ያበደርኸውን መጠየቅ ትችላለህ፤…
ፋሲካ 1 አምላክህእግዚአብሔር(ኤሎሂም ያህዌ)በአቢብ ወር ከግብፅ በሌሊት ስላወጣህ፣ የአቢብን ወር ጠብቅ፤ የአምላክህንየእግዚአብሔርን(ኤሎሂም ያህዌ)ፋሲካ አክብርበት። 2 እግዚአብሔር(ያህዌ)ለስሙ ማደሪያ ይሆን ዘንድ በሚመርጠው ስፍራ ከበግና ከፍየል ወይም ከመንጋህ አንዱን እንስሳ ለአምላክህለእግዚአብሔር(ኤሎሂም ያህዌ)ፋሲካ አድርገህ ሠዋው። 3 ከቦካ ቂጣ ጋር…
1 እንከን ወይም ጒድለት ያለበትን በሬ ወይም በግ በእርሱ ዘንድ አስጸያፊ ነውና ለአምላክህለእግዚአብሔር(ኤሎሂም ያህዌ)አትሠዋ። 2 እግዚአብሔር(ያህዌ)በሚሰጥህ ከተሞች በአንዲቱ አብሮህ የሚኖር ወንድ ወይም ሴት ኪዳኑን በማፍረስ በአምላክህበእግዚአብሔር(ኤሎሂም ያህዌ)ፊት ክፉ ድርጊት ሲፈጽም ቢገኝ፣ 3 ትእዛዜንም በመተላለፍ ባዕዳን…
የካህናትና የሌዋውያን የመባ ድርሻ 1 ሌዋውያን ካህናት፣ የሌዊ ነገድም ሁሉ ከእስራኤል ጋር የመሬት ድርሻ ወይም ርስት አይኖራቸውም፤ለእግዚአብሔር(ያህዌ)በእሳት ከሚቀርበው መባ ይብሉ፣ ድርሻቸው ነውና። 2 በወንድሞቻቸው መካከል ርስት አይኖራቸውም፤ በሰጣቸው ተስፋ መሠረትእግዚአብሔር(ያህዌ)ርስታቸው ነው። 3 ኰርማ ወይም በግ…
ለጦርነት መውጣት 1 ጠላቶችህን ለመውጋት ወደ ጦርነት ስትሄድ፣ ሠረገሎችንና ፈረሶችን ከአንተ የሚበልጥ ሰራዊትንም በምታይበት ጊዜ አትፍራቸው፤ ከግብፅ ያወጣህ አምላክህእግዚአብሔር(ኤሎሂም ያህዌ)ከአንተ ጋር ነውና። 2 ወደ ውጊያው ቦታ ስትቃረቡ፣ ካህኑ ወደ ፊት ወጣ ብሎ ለሰራዊቱ ይናገር፤ 3…
ገዳዩ ላልታወቀ ሰው ስለሚቀርብ ማስተስረያ 1 አምላክህእግዚአብሔር(ኤሎሂም ያህዌ)እንድትወርሳት በሚሰጥህ ምድር አንድ ሰው ተገድሎ ሜዳ ላይ ቢገኝና ገዳዩም ማን እንደሆነ ባይታወቅ፣ 2 ሽማግሌዎችህና ዳኞችህ ወጥተው ሬሳው ወድቆ ከተገኘበት አንሥቶ በአቅራቢያው እስካሉት ከተሞች ድረስ ያለውን ርቀት ይለኩ።…