2 ሳሙኤል 21
የገባዖናውያን ብቀላ 1 በዳዊት ዘመነ መንግሥት፣ በተከታታይ ለሦስት ዓመት ራብ ሆነ፤ ስለዚህ ዳዊትእግዚአብሔርንጠየቀ፤እግዚአብሔርም፣ ሳኦል ገባዖናውያንን ስለ ገደለ፣ እርሱና ቤቱ የደም ዕዳ አለባቸው” አለ። 2 ንጉሡ ገባዖናውያንን ጠርቶ አነጋገራቸው። ገባዖናውያን ከአሞራውያን የተረፉ እንጂ ከእስራኤል ወገን አልነበሩም፤…
የገባዖናውያን ብቀላ 1 በዳዊት ዘመነ መንግሥት፣ በተከታታይ ለሦስት ዓመት ራብ ሆነ፤ ስለዚህ ዳዊትእግዚአብሔርንጠየቀ፤እግዚአብሔርም፣ ሳኦል ገባዖናውያንን ስለ ገደለ፣ እርሱና ቤቱ የደም ዕዳ አለባቸው” አለ። 2 ንጉሡ ገባዖናውያንን ጠርቶ አነጋገራቸው። ገባዖናውያን ከአሞራውያን የተረፉ እንጂ ከእስራኤል ወገን አልነበሩም፤…
የዳዊት የምስጋና መዝሙር 1 እግዚአብሔርከጠላቶቹ ሁሉና ከሳኦልም እጅ በታደገው ጊዜ፣ ዳዊት የዚህን መዝሙር ቃልለእግዚአብሔርዘመረ፤ 2 እንዲህም አለ፤ “እግዚአብሔርዐለቴ ዐምባዬና ታዳጊዬ ነው፤ 3 አምላኬ፣ የምጠጋበት ዐለቴ፣ ጋሻዬና የድነቴ ቀንድነው። እርሱም ጠንካራ ምሽጌ፣ መጠጊያና አዳኜ ነው፤ ከኀይለኞች…
የዳዊት የመጨረሻ ቃል 1 የዳዊት የመጨረሻ ቃሉ ይህ ነው፤ “በያዕቆብ አምላክ የተቀባው፣ ልዑል ከፍ ከፍ ያደረገው ሰው፣ የእስራኤል ተወዳጁ ዘማሪ፣ የእሴይ ልጅ የዳዊት የትንቢት ቃል ይህ ነው፤ 2 “የእግዚአብሔርመንፈስ በእኔ ተናገረ፤ ቃሉ በአንደበቴ ላይ ነበረ።…
ዳዊት ተዋጊዎቹን ቈጠረ 1 እንደ ገናምእግዚአብሔርበእስራኤል ላይ እጅግ ተቈጣ፤ ዳዊትንም በእነርሱ ላይ በማስነሣት፣ “ሂድ እስራኤልንና ይሁዳን ቊጠር” አለው። 2 ስለዚህም ንጉሡ ኢዮአብንና አብረውት ያሉትን የጦር አዛዦች፣ “ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ወዳሉት የእስራኤል ነገዶች ሁሉ ሂዱ፤ ብዛታቸው…