2 ዜና መዋዕል 1
ሰሎሞን ጥበብ እንዲሰጠው ጠየቀ 1 አምላኩ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ስለ ነበር፣ እጅግም ስላገነነው፣ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በመንግሥቱ ላይ ተደላድሎ ተቀመጠ። 2 ከዚያም ሰሎሞን ለመላው እስራኤል፣ ለሻለቆች፣ ለመቶ አለቆች፣ ለዳኞች፣ ለእስራኤል መሪዎች ሁሉ እንዲሁም ለየቤተ ሰቡ…
ሰሎሞን ጥበብ እንዲሰጠው ጠየቀ 1 አምላኩ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ስለ ነበር፣ እጅግም ስላገነነው፣ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በመንግሥቱ ላይ ተደላድሎ ተቀመጠ። 2 ከዚያም ሰሎሞን ለመላው እስራኤል፣ ለሻለቆች፣ ለመቶ አለቆች፣ ለዳኞች፣ ለእስራኤል መሪዎች ሁሉ እንዲሁም ለየቤተ ሰቡ…
ቤተ መቅደሱን ለመሥራት የተደረገ ዝግጅት 1 ሰሎሞንለእግዚአብሔርስም ቤተ መቅደስ፣ ለራሱም ቤተ መንግሥት እንዲሠራ አዘዘ። 2 እርሱም፣ የሚሸከሙ ሰባ ሺህ፣ ከኰረብታ ላይ ድንጋይ የሚፈልጡ ሰማንያ ሺህ ሰዎችና ሦስት ሺህ ስድስት መቶ የሥራ ተቈጣጣሪዎች አሰማራ። 3 ከዚህ…
ሰሎሞን ቤተ መቅደስ ሠራ 1 ሰሎሞንም በኢየሩሳሌምእግዚአብሔርለአባቱ ለዳዊት በተገለጠበት በሞሪያ ተራራ ላይ በኢያቡሳዊው በኦርና ዐውድማ ዳዊት ባዘጋጀው ቦታየእግዚአብሔርንቤተ መቅደስ መሥራት ጀመረ። 2 በነገሠም በአራተኛው ዓመት፣ በሁለተኛው ወር፣ በሁለተኛው ቀን ቤተ መቅደሱን መሥራት ጀመረ። 3 ሰሎሞን…
የቤተ መቅደሱ ዕቃዎች መሟላት 1 ርዝመቱ ሃያ ክንድ፣ ወርዱ ሃያ ክንድ፣ ቁመቱ ዐሥር ክንድየሆነ የናስ መሠዊያ ሠራ። 2 እንዲሁም የጐኑ ስፋት ከጠርዝ እስከ ጠርዝ ዐሥር ክንድ፣ ቁመቱ አምስትክንድ የሆነ ክብ በርሜል ቀልጦ ከፈሰሰ ብረት ሠራ፤…
1 ሰሎሞንለእግዚአብሔርቤተ መቅደስ የሠራው ሥራ ሁሉ ከተጠናቀቀ በኋላ፣ አባቱ ዳዊት የቀደሰውን ብሩንና ወርቁን፣ ዕቃዎቹንም ሁሉ አምጥቶ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ግምጃ ቤት አኖራቸው። ታቦቱ ወደ ቤተ መቅደስ ገባ 2 ከዚያ በኋላ ሰሎሞንየእግዚአብሔርንየኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን…
1 ከዚያም ሰሎሞን እንዲህ አለ፤“እግዚአብሔርጥቅጥቅ ባለ ደመና ውስጥ እንደሚኖር ተናግሮአል፤ 2 እኔም አንተ ለዘላለም ትኖርበት ዘንድ፣ ይህን ታላቅና ድንቅ ቤተ መቅደስ ሠራሁልህ።” 3 መላው የእስራኤል ጉባኤ እዚያው ቆመው ሳሉ፣ ንጉሡ ዘወር ብሎ ባረካቸው፤ 4 እንዲህም…
የቤተ መቅደሱ መመረቅ 1 ሰሎሞን ጸሎቱን በፈጸመ ጊዜ እሳት ከሰማይ ወርዶ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና ሌላውንም መሥዋዕት በላ፤የእግዚአብሔርምክብር ቤተ መቅደሱን ሞላው። 2 የእግዚአብሔርክብርየእግዚአብሔርንቤተ መቅደስ ስለ ሞላው ካህናቱ ወደዚያ መግባት አልቻሉም። 3 እስራኤላውያንም ሁሉ እሳቱ ሲወርድ፣የእግዚአብሔርንምክብር ከቤተ መቅደሱ…
ሰሎሞን ያከናወናቸው ሌሎች ሥራዎች 1 ሰሎሞንየእግዚአብሔርንቤተ መቅደስና የራሱን ቤተ መንግሥት የሠራባቸው ሃያ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ፣ 2 ኪራም የሰጠውን ከተሞች አድሶ እስራኤላውያን እንዲሰፍሩባቸው አደረገ። 3 ከዚያም ሰሎሞን ወደ ሐማት ሱባ ዘመተ፤ ያዛትም። 4 በምድረ በዳውም ውስጥ…
የሳባ ንግሥት ሰሎሞንን ጐበኘች 1 የሳባ ንግሥት የሰሎሞንን ዝና በሰማች ጊዜ አስቸጋሪ በሆኑ ጥያቄዎች ልትፈትነው ወደ ኢየሩሳሌም መጣች። ቅመማ ቅመም፣ እጅግ ብዙ ወርቅና የከበሩ ድንጋዮችን በግመሎች አስጭና ከታላቅ ጓዝ ጋር ደረሰች፤ ወደ ሰሎሞንም ቀርባ በልቧ…
እስራኤል በሮብዓም ላይ ዐመፀ 1 እስራኤላውያን ሁሉ ሊያነግሡት ወደዚያ ሄደው ሰለነበር፣ ሮብዓም ወደ ሴኬም ሄደ። 2 ከንጉሥ ሰሎሞን ሸሽቶ በግብፅ ይኖር የነበረው የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ይህን ሲሰማ፣ ከግብፅ ተመልሶ መጣ። 3 እርሱንም ልከው አስጠሩት፤ ከዚያም…