2 ዜና መዋዕል 5

1 ሰሎሞንለእግዚአብሔርቤተ መቅደስ የሠራው ሥራ ሁሉ ከተጠናቀቀ በኋላ፣ አባቱ ዳዊት የቀደሰውን ብሩንና ወርቁን፣ ዕቃዎቹንም ሁሉ አምጥቶ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ግምጃ ቤት አኖራቸው። ታቦቱ ወደ ቤተ መቅደስ ገባ 2 ከዚያ በኋላ ሰሎሞንየእግዚአብሔርንየኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን…

2 ዜና መዋዕል 6

1 ከዚያም ሰሎሞን እንዲህ አለ፤“እግዚአብሔርጥቅጥቅ ባለ ደመና ውስጥ እንደሚኖር ተናግሮአል፤ 2 እኔም አንተ ለዘላለም ትኖርበት ዘንድ፣ ይህን ታላቅና ድንቅ ቤተ መቅደስ ሠራሁልህ።” 3 መላው የእስራኤል ጉባኤ እዚያው ቆመው ሳሉ፣ ንጉሡ ዘወር ብሎ ባረካቸው፤ 4 እንዲህም…

2 ዜና መዋዕል 7

የቤተ መቅደሱ መመረቅ 1 ሰሎሞን ጸሎቱን በፈጸመ ጊዜ እሳት ከሰማይ ወርዶ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና ሌላውንም መሥዋዕት በላ፤የእግዚአብሔርምክብር ቤተ መቅደሱን ሞላው። 2 የእግዚአብሔርክብርየእግዚአብሔርንቤተ መቅደስ ስለ ሞላው ካህናቱ ወደዚያ መግባት አልቻሉም። 3 እስራኤላውያንም ሁሉ እሳቱ ሲወርድ፣የእግዚአብሔርንምክብር ከቤተ መቅደሱ…

2 ዜና መዋዕል 8

ሰሎሞን ያከናወናቸው ሌሎች ሥራዎች 1 ሰሎሞንየእግዚአብሔርንቤተ መቅደስና የራሱን ቤተ መንግሥት የሠራባቸው ሃያ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ፣ 2 ኪራም የሰጠውን ከተሞች አድሶ እስራኤላውያን እንዲሰፍሩባቸው አደረገ። 3 ከዚያም ሰሎሞን ወደ ሐማት ሱባ ዘመተ፤ ያዛትም። 4 በምድረ በዳውም ውስጥ…

2 ዜና መዋዕል 9

የሳባ ንግሥት ሰሎሞንን ጐበኘች 1 የሳባ ንግሥት የሰሎሞንን ዝና በሰማች ጊዜ አስቸጋሪ በሆኑ ጥያቄዎች ልትፈትነው ወደ ኢየሩሳሌም መጣች። ቅመማ ቅመም፣ እጅግ ብዙ ወርቅና የከበሩ ድንጋዮችን በግመሎች አስጭና ከታላቅ ጓዝ ጋር ደረሰች፤ ወደ ሰሎሞንም ቀርባ በልቧ…

2 ዜና መዋዕል 10

እስራኤል በሮብዓም ላይ ዐመፀ 1 እስራኤላውያን ሁሉ ሊያነግሡት ወደዚያ ሄደው ሰለነበር፣ ሮብዓም ወደ ሴኬም ሄደ። 2 ከንጉሥ ሰሎሞን ሸሽቶ በግብፅ ይኖር የነበረው የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ይህን ሲሰማ፣ ከግብፅ ተመልሶ መጣ። 3 እርሱንም ልከው አስጠሩት፤ ከዚያም…

2 ዜና መዋዕል 11

1 ሮብዓም ኢየሩሳሌም በደረሰ ጊዜ፣ እስራኤልን ወግተው መንግሥቱን ወደ ሮብዓም እንዲመልሱ ከይሁዳና ከብንያም ቤት አንድ መቶ ሰማንያ ሺህ ወታደሮች ሰበሰበ። 2 ነገር ግንየእግዚአብሔርቃል ወደ እግዚአብሔር ሰው ወደ ሸማያ እንዲህ ሲል መጣ፤ 3 “ለይሁዳ ንጉሥ ለሰሎሞን…

2 ዜና መዋዕል 12

ሺሻቅ በኢየሩሳሌም ላይ ዘመተ 1 ሮብዓም መንግሥቱን ከመሠረተና ካጸና በኋላ እርሱና እስራኤልሁሉየእግዚአብሔርንሕግ ተዉ። 2 እግዚአብሔርንከመበደላቸው የተነሣም፣ ሮብዓም በነገሠ በአምስተኛው ዓመት የግብፅ ንጉሥ ሺሻቅ በኢየሩሳሌም ላይ ዘመተ። 3 ከግብፅ አብረውት የመጡትን ዐሥራ ሁለት ሺህ ሠረገላዎች፣ ስድሳ…

2 ዜና መዋዕል 13

የይሁዳ ንጉሥ አብያ 1 ኢዮርብዓም በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት አብያ በይሁዳ ነገሠ። 2 በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሦስት ዓመት ገዛ። እናቱ ሚካያትባላለች፤ እርሷም የገብዓ ተወላጅ የኡርኤል ልጅ ነበረች። በአብያና በኢዮርብዓምም መካከል ጦርነት ነበር። 3 አብያ አራት መቶ…

2 ዜና መዋዕል 14

1 አብያ እንደ አባቶቹ ሁሉ አንቀላፋ፤ በዳዊትም ከተማ ተቀበረ፤ ልጁም አሳ በእርሱ ፈንታ ነገሠ፤ በዘመኑም በምድሪቱ ለዐሥር ዓመት ሰላም ሆነ። የይሁዳ ንጉሥ አሳ 2 አሳበአምላኩበእግዚአብሔር ፊት መልካምና ቅን የሆነውን ነገር አደረገ፤ 3 ባዕዳን መሠዊያዎችንና ማምለኪያ…