2 ዜና መዋዕል 5
1 ሰሎሞንለእግዚአብሔርቤተ መቅደስ የሠራው ሥራ ሁሉ ከተጠናቀቀ በኋላ፣ አባቱ ዳዊት የቀደሰውን ብሩንና ወርቁን፣ ዕቃዎቹንም ሁሉ አምጥቶ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ግምጃ ቤት አኖራቸው። ታቦቱ ወደ ቤተ መቅደስ ገባ 2 ከዚያ በኋላ ሰሎሞንየእግዚአብሔርንየኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን…
1 ሰሎሞንለእግዚአብሔርቤተ መቅደስ የሠራው ሥራ ሁሉ ከተጠናቀቀ በኋላ፣ አባቱ ዳዊት የቀደሰውን ብሩንና ወርቁን፣ ዕቃዎቹንም ሁሉ አምጥቶ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ግምጃ ቤት አኖራቸው። ታቦቱ ወደ ቤተ መቅደስ ገባ 2 ከዚያ በኋላ ሰሎሞንየእግዚአብሔርንየኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን…
1 ከዚያም ሰሎሞን እንዲህ አለ፤“እግዚአብሔርጥቅጥቅ ባለ ደመና ውስጥ እንደሚኖር ተናግሮአል፤ 2 እኔም አንተ ለዘላለም ትኖርበት ዘንድ፣ ይህን ታላቅና ድንቅ ቤተ መቅደስ ሠራሁልህ።” 3 መላው የእስራኤል ጉባኤ እዚያው ቆመው ሳሉ፣ ንጉሡ ዘወር ብሎ ባረካቸው፤ 4 እንዲህም…
የቤተ መቅደሱ መመረቅ 1 ሰሎሞን ጸሎቱን በፈጸመ ጊዜ እሳት ከሰማይ ወርዶ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና ሌላውንም መሥዋዕት በላ፤የእግዚአብሔርምክብር ቤተ መቅደሱን ሞላው። 2 የእግዚአብሔርክብርየእግዚአብሔርንቤተ መቅደስ ስለ ሞላው ካህናቱ ወደዚያ መግባት አልቻሉም። 3 እስራኤላውያንም ሁሉ እሳቱ ሲወርድ፣የእግዚአብሔርንምክብር ከቤተ መቅደሱ…
ሰሎሞን ያከናወናቸው ሌሎች ሥራዎች 1 ሰሎሞንየእግዚአብሔርንቤተ መቅደስና የራሱን ቤተ መንግሥት የሠራባቸው ሃያ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ፣ 2 ኪራም የሰጠውን ከተሞች አድሶ እስራኤላውያን እንዲሰፍሩባቸው አደረገ። 3 ከዚያም ሰሎሞን ወደ ሐማት ሱባ ዘመተ፤ ያዛትም። 4 በምድረ በዳውም ውስጥ…
የሳባ ንግሥት ሰሎሞንን ጐበኘች 1 የሳባ ንግሥት የሰሎሞንን ዝና በሰማች ጊዜ አስቸጋሪ በሆኑ ጥያቄዎች ልትፈትነው ወደ ኢየሩሳሌም መጣች። ቅመማ ቅመም፣ እጅግ ብዙ ወርቅና የከበሩ ድንጋዮችን በግመሎች አስጭና ከታላቅ ጓዝ ጋር ደረሰች፤ ወደ ሰሎሞንም ቀርባ በልቧ…
እስራኤል በሮብዓም ላይ ዐመፀ 1 እስራኤላውያን ሁሉ ሊያነግሡት ወደዚያ ሄደው ሰለነበር፣ ሮብዓም ወደ ሴኬም ሄደ። 2 ከንጉሥ ሰሎሞን ሸሽቶ በግብፅ ይኖር የነበረው የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ይህን ሲሰማ፣ ከግብፅ ተመልሶ መጣ። 3 እርሱንም ልከው አስጠሩት፤ ከዚያም…
1 ሮብዓም ኢየሩሳሌም በደረሰ ጊዜ፣ እስራኤልን ወግተው መንግሥቱን ወደ ሮብዓም እንዲመልሱ ከይሁዳና ከብንያም ቤት አንድ መቶ ሰማንያ ሺህ ወታደሮች ሰበሰበ። 2 ነገር ግንየእግዚአብሔርቃል ወደ እግዚአብሔር ሰው ወደ ሸማያ እንዲህ ሲል መጣ፤ 3 “ለይሁዳ ንጉሥ ለሰሎሞን…
ሺሻቅ በኢየሩሳሌም ላይ ዘመተ 1 ሮብዓም መንግሥቱን ከመሠረተና ካጸና በኋላ እርሱና እስራኤልሁሉየእግዚአብሔርንሕግ ተዉ። 2 እግዚአብሔርንከመበደላቸው የተነሣም፣ ሮብዓም በነገሠ በአምስተኛው ዓመት የግብፅ ንጉሥ ሺሻቅ በኢየሩሳሌም ላይ ዘመተ። 3 ከግብፅ አብረውት የመጡትን ዐሥራ ሁለት ሺህ ሠረገላዎች፣ ስድሳ…
የይሁዳ ንጉሥ አብያ 1 ኢዮርብዓም በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት አብያ በይሁዳ ነገሠ። 2 በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሦስት ዓመት ገዛ። እናቱ ሚካያትባላለች፤ እርሷም የገብዓ ተወላጅ የኡርኤል ልጅ ነበረች። በአብያና በኢዮርብዓምም መካከል ጦርነት ነበር። 3 አብያ አራት መቶ…
1 አብያ እንደ አባቶቹ ሁሉ አንቀላፋ፤ በዳዊትም ከተማ ተቀበረ፤ ልጁም አሳ በእርሱ ፈንታ ነገሠ፤ በዘመኑም በምድሪቱ ለዐሥር ዓመት ሰላም ሆነ። የይሁዳ ንጉሥ አሳ 2 አሳበአምላኩበእግዚአብሔር ፊት መልካምና ቅን የሆነውን ነገር አደረገ፤ 3 ባዕዳን መሠዊያዎችንና ማምለኪያ…