ነህምያ 9
እስራኤላውያን ኀጢአታቸውን ተናዘዙ 1 በዚያኑ ወር ሃያ አራተኛ ቀን እስራኤላውያን ጾመው፣ ማቅ ለብሰው፣ በራሳቸው ላይ ትቢያ ነስንሰው በአንድነት ተሰበሰቡ። 2 የእስራኤላውያን ዘር የሆኑትም ራሳቸውን ከባዕዳን ሁሉ ለዩ። ቆመውም ኀጢአታቸውንና የአባቶቻቸውን በደል ተናዘዙ። 3 በያሉበትም ቦታ…
እስራኤላውያን ኀጢአታቸውን ተናዘዙ 1 በዚያኑ ወር ሃያ አራተኛ ቀን እስራኤላውያን ጾመው፣ ማቅ ለብሰው፣ በራሳቸው ላይ ትቢያ ነስንሰው በአንድነት ተሰበሰቡ። 2 የእስራኤላውያን ዘር የሆኑትም ራሳቸውን ከባዕዳን ሁሉ ለዩ። ቆመውም ኀጢአታቸውንና የአባቶቻቸውን በደል ተናዘዙ። 3 በያሉበትም ቦታ…
1 ያተሙትም እነዚህ ናቸው፤ የሐካልያ ልጅ አገረ ገዡ ነህምያ፣ ሴዴቅያስ፣ 2 ሠራያ፣ ዓዛርያስ፣ ኤርምያስ፣ 3 ፋስኮር፣ አማርያ፣ መልክያ፣ 4 ሐጡስ፣ ሰበንያ፣ መሉክ፣ 5 ካሪም፣ ሜሪሞት፣ አብድዩ፣ 6 ዳንኤል፣ ጌንቶን፣ ባሮክ፣ 7 ሜሱላም፣ አብያ፣ ሚያሚን፣ 8…
አዲሶቹ የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች 1 በዚህ ጊዜ የሕዝቡ መሪዎች መኖሪያቸውን በኢየሩሳሌም አደረጉ፤ ከቀረው ሕዝብ ከዐሥር አንዱ እጅ በቅድስቲቱ ከተማ በኢየሩሳሌም፣ የቀሩት ዘጠኙ እጅ ደግሞ በየራሳቸው ከተሞች እንዲኖሩ ዕጣ ተጣጣሉ። 2 ሕዝቡም በኢየሩሳሌም ለመኖር በራሳቸው ፈቃድ የተነሣሡትን…
ካህናትና ሌዋውያን 1 ከሰላትያል ልጅ ከዘሩባቤልና ከኢያሱ ጋር የተመለሱት ካህናትና ሌዋውያን እነዚህ ነበሩ፤ ሠራያ፣ ኤርምያስ፣ ዕዝራ፣ 2 አማርያ፣ መሉክ፣ ሐጡስ፣ 3 ሴኬንያ፣ ሬሁም፣ ሜሪሞት፣ 4 አዶ፣ ጌንቶን፣ አብያ፣ 5 ሚያሚን፣ መዓድያ፣ ቢልጋ፣ 6 ሸማያ፣ ዮያሪብ፣…
ነህምያ በመጨረሻ የወሰደው የተሐድሶ እርምጃ 1 በዚያም ቀን የሙሴን መጽሐፍ ከፍ ባለ ድምፅ ለሕዝቡ አነበቡ፤ አሞናዊም ሆነ ሞዓባዊ ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ ፈጽሞ እንዳይገባ የሚከለክል ተጽፎ ተገኘ፤ 2 ይህ የሆነው እስራኤልን በምግብና ውሃ መስተንግዶ በመቀበል ፈንታ፣…
ንግሥት አስጢን ከክብሯ ወረደች 1 ከህንድ ጀምሮ እስከ ኢትዮጵያ ድረስ ያሉትን አንድ መቶ ሃያ ሰባት አገሮች ይገዛ በነበረው በጠረክሲስ ዘመነ መንግሥት እንዲህ ሆነ፤ 2 በዚያን ዘመን ንጉሡ ጠረክሲስ የገዛው በሱሳ ግንብ ባለው ንጉሣዊ ዙፋኑ ሆኖ…
አስቴር ንግሥት ሆነች 1 ከዚህ በኋላ ንጉሡ ጠረክሲስ ቊጣው ሲበርድለት አስጢንን፣ ያደረገችውን ነገርና በእርሷም ላይ ያስተላለፈውን ዐዋጅ ዐሰበ። 2 ከዚያም የንጉሡ የቅርብ አገልጋዮች እንዲህ የሚል ሐሳብ አቀረቡ፤ “ለንጉሡ ቈንጆ ልጃገረዶች ይፈለጉለት፤ 3 እነዚህን ሁሉ ቈንጆ…
ሐማ አይሁድን ለማጥፋት የሸረበው ሤራ 1 ከዚህም ነገር በኋላ ንጉሥ ጠረክሲስ የአጋጋዊውን የሐመዳቱን ልጅ ሐማን ከፍ ከፍ አደረገው፤ ከሌሎቹም መኳንንት ሁሉ ከፍተኛውን ሥልጣን በመስጠት አከበረው። 2 ንጉሡ ስለ እርሱ ይህ እንዲደረግለት አዞ ስለ ነበር፣ በንጉሡ…
መርዶክዮስ የአስቴርን ርዳታ ጠየቀ 1 መርዶክዮስ የተደረገውን ሁሉ ባወቀ ጊዜ፣ ልብሱን ቀደደ፤ ከዚያም ማቅ ለብሶ፣ በራሱ ላይ ዐመድ ነስንሶ ድምፁን ከፍ በማድረግ አምርሮ እየጮኸ ወደ ከተማዪቱ መካከል ወጣ። 2 ማቅ የለበሰ እንዲገባ ስለማይፈቀድለት፣ የሄደው እስከ…
አስቴር ለንጉሡ ያቀረበችው ልመና 1 በሦስተኛው ቀን አስቴር የክብር ልብሷን ለብሳ በንጉሡ አዳራሽ ፊት ለፊት ባለው በቤተ መንግሥቱ ውስጠኛ አደባባይ ገብታ ቆመች። ንጉሡም አዳራሹ ውስጥ በመግቢያው ትይዩ በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ ነበር። 2 ንግሥት አስቴር በአደባባዩ…