አስቴር 6
መርዶክዮስ ከፍ ከፍ አለ 1 በዚያች ሌሊት ንጉሡ እንቅልፍ መተኛት አልቻለም። ስለዚህ በዘመነ መንግሥቱ የተመዘገበው የታሪክ መጽሐፍ ቀርቦ እንዲነበብለት አዘዘ። 2 በዚያም በሩን ከሚጠብቁት ከንጉሡ የጦር አዛዦች ሁለቱ፣ ገበታና ታራ ንጉሥ ጠረክሲስን ለመግደል አሢረው እንደ…
መርዶክዮስ ከፍ ከፍ አለ 1 በዚያች ሌሊት ንጉሡ እንቅልፍ መተኛት አልቻለም። ስለዚህ በዘመነ መንግሥቱ የተመዘገበው የታሪክ መጽሐፍ ቀርቦ እንዲነበብለት አዘዘ። 2 በዚያም በሩን ከሚጠብቁት ከንጉሡ የጦር አዛዦች ሁለቱ፣ ገበታና ታራ ንጉሥ ጠረክሲስን ለመግደል አሢረው እንደ…
ሐማ ተሰቀለ 1 ስለዚህ ንጉሡና ሐማ ከንግሥት አስቴር ጋር ለመጋበዝ ሄዱ፤ 2 በሁለተኛውም ቀን የወይን ጠጅ እየጠጡ ሳለ፣ ንጉሡ እንደ ገና፣ “ንግሥት አስቴር ሆይ፤ የምትለምኚው ምንድን ነው? ይሰጥሻል፤ የምትጠይቂውስ ምንድን ነው? እስከ መንግሥቴ እኩሌታ እንኳ…
ንጉሡ በአይሁድ ስም የተናገረው ዐዋጅ 1 በዚያኑ ዕለት ንጉሥ ጠረክሲስ የአይሁድን ጠላት የሐማን ቤት ንብረት ለንግሥት አስቴር ሰጣት፤ አስቴርም መርዶክዮስ እንዴት እንደሚዛመዳት ለንጉሡ ነግራው ስለ ነበር፣ መርዶክዮስ ወደ ንጉሡ ዘንድ ቀረበ። 2 ንጉሡ ከሐማ መልሶ…
የአይሁድ ድል ማድረግ 1 አዳር በተባለው በዐሥራ ሁለተኛው ወር ዐሥራ ሦስተኛ ቀን፣ በንጉሡ ትእዛዝ የወጣው ዐዋጅ የሚፈጸምበት ዕለት ነበር። በዚህም ዕለት የአይሁድ ጠላቶች የበላይነቱን እንደሚያገኙ ተማምነው ነበር፤ ሁኔታው ግን ተለወጠና አይሁድ በሚጠሏቸው ላይ የበላይነትን አገኙ።…
የመርዶክዮስ ታላቅነት 1 ንጉሥ ጠረክሲስ እስከ ባሕር ዳርቻ በሚዘልቀው ግዛቱ ሁሉ ላይ ግብር ጣለ። 2 የኀይሉና የብርታቱ ሥራ ሁሉ እንዲሁም ንጉሡ መርዶክዮስን ለዚህ የላቀ ማዕረግ እንዴት እንዳደረሰው የሚናገረው በሜዶንና በፋርስ የታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? 3…
መግቢያ 1 ዖፅ በሚባል አገር የሚኖር ኢዮብ የተባለ ሰው ነበረ፤ ይህ ሰው ነቀፋ የሌለበት፣ ቅን፣ እግዚአብሔርን የሚፈራና ከክፋት የራቀ ነበር። 2 እርሱም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ነበሩት። 3 ሀብቱም ሰባት ሺህ በጎች፣ ሦስት ሺህ…
ሁለተኛው የኢዮብ ፈተና 1 በሌላ ቀን ደግሞ፤ መላእክትበእግዚአብሔርፊት ለመቆም መጡ። ሰይጣንም ከእነርሱ ጋርበእግዚአብሔርፊት ሊቆም መጣ። 2 እግዚአብሔርሰይጣንን፣ “ከወዴት መጣህ?” አለው። ሰይጣንም፣ “በምድር ሁሉ ዞርሁ፤ ወዲያና ወዲህም ተመላለስሁባት” ብሎለእግዚአብሔርመለሰ። 3 እግዚአብሔርምሰይጣንን፣ “አገልጋዬን ኢዮብን ተመለከትኸውን? በምድር ላይ…
ኢዮብ ይናገራል 1 ከዚህ በኋላ፣ ኢዮብ አፉን ከፍቶ የተወለደበትን ቀን ረገመ፤ 2 እንዲህም አለ፤ 3 “የተወለድሁበት ቀን ይጥፋ፣ ‘ወንድ ልጅ ተፀነሰ’ የተባለበት ሌሊት። 4 ያ ቀን ጨለማ ይሁን፤ እግዚአብሔር ከላይ አይመልከተው፤ ብርሃንም አይብራበት። 5 ጨለማና…
ኤልፋዝ 1 ቴማናዊው ኤልፋዝም እንዲህ ሲል መለሰ፤ 2 “አንድ ሰው ከአንተ ጋር ለመናገር ቢሞክር፣ ቅር ይልሃልን? ዳሩ ግን ከመናገር ማን ሊቈጠብ ይችላል? 3 እነሆ፤ አንተ ብዙዎችን ታስተምር እንደ ነበር አስብ፤ የደከሙትንም እጆች ታበረታ ነበር፤ 4…
1 “እስቲ ተጣራ፤ የሚመልስልህ አለን? ከቅዱሳንስ ወደ ማንኛው ዘወር ትላለህ? 2 ሞኙን ሰው ብስጭት ይገድለዋል፤ ቂሉንም ቅናት ያጠፋዋል። 3 ቂል ሰው ሥር ሰዶ አየሁት፤ ግን ድንገት ቤቱ ተረገመ። 4 ልጆቹ የኑሮ ዋስትና የራቃቸው፤ በፍርድ አደባባይ…