መዝሙር 24
ወደ መቅደስ መግቢያ ጸሎት የዳዊት መዝሙር 1 ምድርና በእርሷ ያለው ሁሉ፣ ዓለምና በውስጧ የሚኖር ሁሉየእግዚአብሔርነው፤ 2 እርሱ በባሕሮች ላይ መሥርቶአታልና፤ በውሆችም ላይ አጽንቶአታል። 3 ወደእግዚአብሔርተራራ ማን ሊወጣ ይችላል? በተቀደሰ ስፍራውስ ማን ይቆማል? 4 ንጹሕ እጅና…
ወደ መቅደስ መግቢያ ጸሎት የዳዊት መዝሙር 1 ምድርና በእርሷ ያለው ሁሉ፣ ዓለምና በውስጧ የሚኖር ሁሉየእግዚአብሔርነው፤ 2 እርሱ በባሕሮች ላይ መሥርቶአታልና፤ በውሆችም ላይ አጽንቶአታል። 3 ወደእግዚአብሔርተራራ ማን ሊወጣ ይችላል? በተቀደሰ ስፍራውስ ማን ይቆማል? 4 ንጹሕ እጅና…
በአደጋ ጊዜ የቀረበ ጸሎት የዳዊት መዝሙር 1 እግዚአብሔርሆይ፤ ነፍሴን ወደ አንተ አነሣለሁ፤ 2 አምላኬ ሆይ፣ በአንተ እታመናለሁ፤ እባክህ አታሳፍረኝ፤ ጠላቶቼም አይዘባነኑብኝ። 3 አንተን ተስፋ የሚያደርጉ፣ ከቶ አያፍሩም፤ ነገር ግን እንዲያው ያለ ምክንያት፣ ተንኰለኞች የሆኑ ያፍራሉ።…
የንጹሕ ሰው ጸሎት የዳዊት መዝሙር 1 እግዚአብሔርሆይ፤ ያለ ነቀፋ እንደ መሆኔ፣ አንተው ፍረድልኝ። ወዲያ ወዲህ ሳልልም፣ በእግዚአብሔርታምኛለሁ። 2 እግዚአብሔርሆይ፤ ፈትነኝ፤ መርምረኝም፤ ልቤንና ውስጤን መርምር፤ 3 ምሕረትህ ከፊቴ አልተለየምና፣ በእውነትህም ተመላለስሁ። 4 ከማይረቡ ጋር አልተቀመጥሁም፤ ከግብዞችም…
ከእግዚአብሔር ጋር ያለው ሰው ድፍረት የዳዊት መዝሙር 1 እግዚአብሔርብርሃኔና መድኅኔ ነው፤ የሚያስፈራኝ ማን ነው? እግዚአብሔርለሕይወቴ ዐምባዋ ነው፤ ማንን እፈራለሁ? 2 ሥጋዬን ይበሉ ዘንድ፣ ክፉዎች ገፍተው በመጡ ጊዜ፣ ጠላቶቼና ባላጋራዎቼ በተነሡብኝ ጊዜ፣ እነርሱ ተሰነካክለው ወደቁ። 3…
ልመናና ምስጋና የዳዊት መዝሙር 1 እግዚአብሔርሆይ፤ ወደ አንተ እጣራለሁ፤ ዐለቴ ሆይ፤ ሰምተህ እንዳልሰማ አትሁንብኝ፤ አንተ ዝም ካልኸኝ፤ ወደ ጒድጓድ እንደሚወርዱ እሆናለሁ። 2 ለርዳታ በጮኽሁ ጊዜ፣ ወደ ቅዱስ ማደሪያህ፣ እጆቼን በዘረጋሁ ጊዜ፣ የልመናዬን ቃል ስማ። 3…
ለማዕበሉ ጌታ የቀረበ ውዳሴ የዳዊት መዝሙር 1 እናንተ ኀያላን፣ለእግዚአብሔርስጡ፤ ክብርንና ብርታትንለእግዚአብሔርስጡ። 2 ለስሙ የሚገባ ክብርለእግዚአብሔርስጡ፤ በቅድስናው ግርማለእግዚአብሔርስገዱ። 3 የእግዚአብሔርድምፅ በውሆች ላይ ነው፤ የክብር አምላክ አንጐደጐደ፤ እግዚአብሔርበታላላቅ ውሆች ላይ አንጐደጐደ። 4 የእግዚአብሔርድምፅ ኀያል ነው፤ የእግዚአብሔርድምፅ ግርማዊ…
ከክፉ አደጋ የዳነ ሰው ምስጋና ለቤተ መቅደሱ ምረቃ የተዘመረ፤ የዳዊት መዝሙር 1 እግዚአብሔርሆይ፤ ከታች አንሥተኸኛልና፣ ጠላቶቼም በላዬ እንዳይደሰቱ አድርገሃልና፣ ከፍ ከፍ አደርግሃለሁ። 2 እግዚአብሔርአምላኬ ሆይ፤ ትረዳኝ ዘንድ ወደ አንተ ጮኽሁ፤ አንተም ፈወስኸኝ። 3 እግዚአብሔርሆይ ነፍሴን…
የመከራ ጊዜ ጸሎት ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር 1 እግዚአብሔርሆይ፤ በአንተ ተተግኛለሁ፤ እንግዲህ ዕፍረት ከቶ አይድረስብኝ፤ በጽድቅህም ታደገኝ። 2 ጆሮህን ወደ እኔ መልሰህ ስማኝ፤ ፈጥነህ አድነኝ፤ መጠጊያ ዐለት ሁነኝ፤ ታድነኝም ዘንድ ምሽግ ሁነኝ። 3 አንተ ዐለቴና…
ግልጥ ኑዛዜ የዳዊት ትምህርት 1 መተላለፉ ይቅር የተባለለት፣ ኀጢአቱም የተሸፈነለት፣ እንዴት ቡሩክ ነው! 2 እግዚአብሔርኀጢአቱን የማይቈጥርበት፣ በመንፈሱም ሽንገላ የሌለበት ሰው፣ እርሱ ቡሩክ ነው። 3 ቀኑን ሙሉ ከመቃተቴ የተነሣ፣ ዝም ባልሁ ጊዜ፣ ዐጥንቶቼ ተበላሹ፤ 4 በቀንና…
ውዳሴ ለቸር አምላክ 1 ጻድቃን ሆይ፤በእግዚአብሔርደስ ይበላችሁ፤ ቅኖች ሊወድሱት ይገባቸዋል። 2 እግዚአብሔርንበመሰንቆ አመስግኑት፤ ዐሥር አውታር ባለውም በገና ዘምሩለት። 3 አዲስ መዝሙር ዘምሩለት፤ በገናውን ባማረ ቅኝት ደርድሩ፤ እልልም በሉ። 4 የእግዚአብሔርቃል እውነት ነውና፤ የሚሠራውም ሁሉ የታመነ…