መዝሙር 134
የሠርክ መዝሙር መዝሙረ መዓርግ 1 እናንት በሌሊት ቆማችሁበእግዚአብሔርቤት የምታገለግሉ፣ የእግዚአብሔርባሪያዎች ሁላችሁ፤እግዚአብሔርንባርኩ። 2 በመቅደሱ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፤ እግዚአብሔርንምባርኩ። 3 ሰማይንና ምድርን የሠራእግዚአብሔር፣ ከጽዮን ይባርክህ።
የሠርክ መዝሙር መዝሙረ መዓርግ 1 እናንት በሌሊት ቆማችሁበእግዚአብሔርቤት የምታገለግሉ፣ የእግዚአብሔርባሪያዎች ሁላችሁ፤እግዚአብሔርንባርኩ። 2 በመቅደሱ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፤ እግዚአብሔርንምባርኩ። 3 ሰማይንና ምድርን የሠራእግዚአብሔር፣ ከጽዮን ይባርክህ።
የምስጋና መዝሙር 1 ሃሌ ሉያ። የእግዚአብሔርንስም ወድሱ፤ እናንትየእግዚአብሔርአገልጋዮች ሆይ፤ አመስግኑት፤ 2 በእግዚአብሔርቤት፣ በአምላካችን ቤት አደባባይ የምትቆሙ አመስግኑት። 3 እግዚአብሔርቸር ነውናእግዚአብሔርንአመስግኑ፤ መልካም ነውና፣ ለስሙ ዘምሩ፤ 4 እግዚአብሔርያዕቆብን ለራሱ፣ እስራኤልንም ውድ ንብረቱ አድርጎ መርጦአልና። 5 እግዚአብሔርታላቅ እንደሆነ፣…
ምስጋና በቅብብሎሽ መዝሙር 1 እግዚአብሔርንአመስግኑ፤ ቸር ነውና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና። 2 የአማልክትን አምላክ አመስግኑ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና። 3 የጌቶችን ጌታ አመሰግኑ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና። 4 እርሱ ብቻውን ታላላቅ ታምራትን የሚያደርግ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤ 5 ሰማያትን…
የግዞተኞች ቅኔ 1 በባቢሎን ወንዞች አጠገብ፣ በዚያ ተቀምጠን ሳለን፣ ጽዮን ትዝ ባለችን ጊዜ አለቀስን። 2 እዚያም በአኻያ ዛፎች ላይ፣ በገናዎቻችንን ሰቀልን። 3 የማረኩን በዚያ እንድንዘምርላቸው ጠየቁን፤ የሚያሠቃዩን የደስታ ዜማ ፈለጉብን፤ ደግሞም፣ “ከጽዮን መዝሙሮች አንዱን ዘምሩልን”…
የምስጋና መዝሙር የዳዊት መዝሙር 1 እግዚአብሔር ሆይ፤ በፍጹም ልቤ አመሰግንሃለሁ፤ በአማልክት ፊት በመዝሙር እወድስሃለሁ። 2 ወደ ቅዱስ መቅደስህ እሰግዳለሁ፤ ስለ ምሕረትህና ስለ ታማኝነትህ፣ ለስምህ ምስጋና አቀርባለሁ፤ ስምህንና ቃልህን፣ ከሁሉ በላይ ከፍ ከፍ አድርገሃልና። 3 በጠራሁህ…
ሁሉን ዐዋቂ አምላክ ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር 1 እግዚአብሔርሆይ፤ መረመርኸኝ፤ ደግሞም ዐወቅኸኝ። 2 አንተ መቀመጤንና መነሣቴን ታውቃለህ፤ የልቤንም ሐሳብ ገና ከሩቁ ታስተውላለህ። 3 መሄድ መተኛቴን አጥርተህ ታውቃለህ፤ መንገዶቼንም ሁሉ ተረድተሃቸዋል። 4 እግዚአብሔርሆይ፤ ገና ቃል ከአንደበቴ…
በክፉዎች ላይ የቀረበ ጸሎት ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር 1 እግዚአብሔርሆይ፤ ከክፉ ሰዎች አድነኝ፤ ከዐመፀኞችም ሰዎች ጠብቀኝ፤ 2 እነርሱ በልባቸው ክፉ ነገር ያውጠነጥናሉ፤ በየዕለቱም ጦርነት ይጭራሉ። 3 ምላሳቸውን እንደ እባብ ያሾላሉ፤ ከከንፈራቸውም በታች የእፉኝት መርዝ አለ።ሴላ…
የክፉዎችን ድሎት ላለመመኘት የቀረበ ጸሎት 1 እግዚአብሔርሆይ፤ ወደ አንተ እጣራለሁ፤ ፈጥነህ ድረስልኝ፤ ወደ አንተ ስጣራም ድምፄን ስማ። 2 ጸሎቴ በፊትህ እንደ ዕጣን ትቈጠርልኝ፤ እጄን ማንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን። 3 እግዚአብሔርሆይ፤ ለአፌ ጠባቂ አድርግ፤ የከንፈሮቼንም…
የሚታደን ሰው ጸሎት ዋሻ ውስጥ በነበረ ጊዜ፤ የዳዊት ትምህርት፤ ጸሎት 1 ድምፄን ከፍ አድርጌ ወደእግዚአብሔርእጮኻለሁ፤ ድምፄን ከፍ አድርጌ ወደእግዚአብሔርልመና አቀርባለሁ። 2 ብሶቴን በፊቱ አፈስሳለሁ፤ ችግሬንም በፊቱ እናገራለሁ። 3 መንፈሴ በውስጤ ሲዝል፣ መንገዴን የምታውቅ አንተ ነህ፤…
ትሑት ልመና የዳዊት መዝሙር 1 እግዚአብሔርሆይ፤ ጸሎቴን ስማ፤ ልመናዬን አድምጥ፤ በታማኝነትህና በጽድቅህም፣ ሰምተህ መልስልኝ። 2 ሰው ሆኖ በፊትህ ጻድቅ የለምና፣ ባሪያህን ወደ ፍርድ አታቅርበው። 3 ጠላት እስከ ሞት አሳዶኛል፤ ሕይወቴንም አድቅቆ ከዐፈር ቀላቅሎአል፤ ቀደም ብለው…