ምሳሌ 24
1 በክፉ ሰዎች አትቅና፤ ጓደኝነታቸውም አይመርህ፤ 2 ልባቸው ዐመፅን ያውጠነጥናልና፤ ከንፈራቸውም ሸፍጥ ያወራል። 3 ቤት በጥበብ ይሠራል፤ በማስተዋልም ይጸናል፤ 4 በዕውቀትም ውድና ውብ በሆነ ንብረት፣ ክፍሎቹ ይሞላሉ። 5 ጠቢብ ሰው ታላቅ ኀይል አለው፤ ዕውቀት ያለውም…
1 በክፉ ሰዎች አትቅና፤ ጓደኝነታቸውም አይመርህ፤ 2 ልባቸው ዐመፅን ያውጠነጥናልና፤ ከንፈራቸውም ሸፍጥ ያወራል። 3 ቤት በጥበብ ይሠራል፤ በማስተዋልም ይጸናል፤ 4 በዕውቀትም ውድና ውብ በሆነ ንብረት፣ ክፍሎቹ ይሞላሉ። 5 ጠቢብ ሰው ታላቅ ኀይል አለው፤ ዕውቀት ያለውም…
1 እነዚህ የይሁዳ ንጉሥ የሕዝቅያስ ሰዎች የቀዷቸው ሌሎች የሰሎሞን ምሳሌዎች ናቸው፦ 2 ነገርን መሰወር ለእግዚአብሔር ክብሩ ነው፤ ነገርን ፈልፍሎ ማውጣት ግን ለነገሥታት ክብራቸው ነው። 3 ሰማያት ከፍ ያሉ እንደሆኑ፣ ምድርም ጥልቅ እንደሆነች ሁሉ፣ የነገሥታትም ልብ…
1 በረዶ በበጋ፣ ዝናብ በመከር እንደማያስፈልግ ሁሉ፣ ክብርም ለተላላ አይገባውም። 2 ክንፎቿን እንደምታርገበግብ ድንቢጥ ወይም ቱር እንደምትል ጨረባ፣ ከንቱ ርግማንም በማንም ላይ አይደርስም። 3 ለፈረስ አለንጋ፣ ለአህያ መሸበቢያ፣ ለተላላ ጀርባም በትር ይገባዋል። 4 ቂልን እንደ…
1 ነገ በሚሆነው አትመካ፤ ቀን የሚያመጣውን አታውቅምና። 2 ሌላው ያመስግንህ እንጂ የገዛ አፍህ አይደለም፤ ሌላ ሰው ያወድስህ እንጂ የገዛ ከንፈርህ አይሁን። 3 ድንጋይ ይከብዳል፤ አሸዋም ሸክም ነው፤ የተላላ ሰው ጒነጣ ግን ከሁለቱም ይከብዳል። 4 ንዴት…
1 ክፉ ሰው ማንም ሳያሳድደው ይሸሻል፤ ጻድቅ ግን እንደ አንበሳ ልበ ሙሉ ነው። 2 አገር ስታምፅ፣ ገዦቿ ይበዛሉ፤ አስተዋይና ዐዋቂ ሰው ግን ሥርዐትን ያሰፍናል። 3 ድኾችን የሚያስጨንቅ ሰው፣ ሰብል እንደሚያጠፋ ኀይለኛ ዝናብ ነው። 4 ሕግን…
1 ከብዙ ተግሣጽ በኋላ ዐንገቱን የሚያደነድን ሰው፣ በድንገት ይጠፋል፤ መዳኛም የለውም። 2 ጻድቃን ሥልጣን ሲይዙ ሕዝብ ሐሤት ያደርጋል፤ ክፉዎች ሲገዙ ግን ሕዝብ ያቃስታል። 3 ጥበብን የሚወድ ሰው አባቱን ደስ ያሰኛል፤ የአመንዝራዎች ወዳጅ ግን ሀብቱን ያባክናል።…
1 የያቄ ልጅ የአጉር ቃል ይህ ነው፤ ይህ ሰው ለኢቲኤል፣ ለኢቲኤልና ለኡካል ተናገረ፤ 2 “እኔ ከሰው ሁሉ ይልቅ ጅል ነኝ፤ ሰው ያለው ማስተዋል የለኝም። 3 ጥበብን አልተማርሁም፤ ስለ ቅዱሱም ዕውቀት የለኝም። 4 ወደ ሰማይ የወጣ፣…
1 ንጉሥ ልሙኤልን እናቱ ያስተማረችው ቃል ይህ ነው፤ 2 “ልጄ ሆይ፤ የማሕፀኔ ልጅ ሆይ፤ የስእለቴ ልጅ ሆይ፤ 3 ጒልበትህን በሴት አትጨርስ፤ ብርታትህንም ነገሥታትን ለሚያጠፉ አታውል። 4 “ልሙኤል ሆይ፤ ነገሥታት ይህን ማድረግ የለባቸውም፤ ነገሥታት የወይን ጠጅ…
ሁሉም ነገር ከንቱ ነው 1 በኢየሩሳሌም የነገሠው፣ የዳዊት ልጅ፣ የሰባኪው ቃል፤ 2 ሰባኪው፣ “ከንቱ፣ ከንቱ፣ የከንቱ ከንቱ፤ ሁሉም ነገር ከንቱ ነው” ይላል። 3 ከፀሓይ በታች ከሚለፋበት ተግባር ሁሉ፣ ሰው ምን ትርፍ ያገኛል? 4 ትውልድ ይሄዳል፤…
ምድራዊ ደስታ ከንቱ ነው 1 እኔም በልቤ፣ “መልካም የሆነውን ለማወቅ፣ በተድላ ደስታ እፈትንሃለሁ” አልሁ፤ ነገር ግን ያም ከንቱ ነበረ። 2 ደግሞም፣ “ሣቅ ሞኝነት ነው፤ ተድላ ደስታስ ምን ይጠቅማል?” አልሁ። 3 አሁንም አእምሮዬ በጥበብ እየመራኝ ራሴን…