ኤርምያስ 17
1 “የይሁዳ ኀጢአት በብረት ብርዕ፣ በሾለ የአልማዝ ጫፍ፣ ተጽፎአል፤ በልባቸው ጽላት፣ በመሠዊያቸውም ቀንዶች ላይ ተቀርጾአል። 2 ልጆቻቸው እንኳ ሳይቀሩ፣ በለመለሙ ዛፎች ሥር፣ ከፍ ባሉ ኰረብቶችም ላይ ያሉትን፣ መሠዊያቸውንና አሼራ የተባለችውን ጣዖት ምስልያስባሉ። 3 በአገርህ ሁሉ…
1 “የይሁዳ ኀጢአት በብረት ብርዕ፣ በሾለ የአልማዝ ጫፍ፣ ተጽፎአል፤ በልባቸው ጽላት፣ በመሠዊያቸውም ቀንዶች ላይ ተቀርጾአል። 2 ልጆቻቸው እንኳ ሳይቀሩ፣ በለመለሙ ዛፎች ሥር፣ ከፍ ባሉ ኰረብቶችም ላይ ያሉትን፣ መሠዊያቸውንና አሼራ የተባለችውን ጣዖት ምስልያስባሉ። 3 በአገርህ ሁሉ…
በሸክላ ሠሪው ቤት 1 ከእግዚአብሔርወደ ኤርምያስ እንዲህ የሚል ቃል መጣ፦ 2 “ተነሥተህ ወደ ሸክላ ሠሪው ቤት ውረድ፤ በዚያ መልእክቴን እሰጥሃለሁ።” 3 እኔም ወደ ሸክላ ሠሪው ቤት ወረድሁ፤ ሸክላውንም በመንኵ ራኩር ላይ ይሠራ ነበር። 4 ከጭቃ…
1 እግዚአብሔርእንዲህ ይላል፤ “ሄደህ፣ ከሸክላ ሠሪ ገምቦ ግዛ፤ ከሕዝቡና ከካህናቱ መካከል ታላላቅ የሆኑትን አንዳንዶቹን ይዘህ፣ 2 በገል በር መግቢያ አጠገብ ወዳለው ወደ ሄኖም ልጅ ሸለቆ ውጣ። በዚያም የምነግርህን ቃል ተናገር፤ 3 እንዲህም በል፤ ‘የይሁዳ ነገሥታትና…
ኤርምያስና ጳስኮር 1 በእግዚአብሔርቤተ መቅደስ ውስጥ አለቃ የነበረው፣ የኢሜር ልጅ ካህኑ ጳስኮር እነዚህን ነገሮች ኤርምያስ እንደ ተነበየ በሰማ ጊዜ፣ 2 ነቢዩ ኤርምያስን መታው፣በእግዚአብሔርምቤተ መቅደስ በላይኛው የብንያም በር በእግር ግንድ ጠረቀው። 3 በማግስቱም ጳስኮር ኤርምያስን ከተጠረቀበት…
ለንጉሥ ሴዴቅያስ የተሰጠ ምላሽ 1 የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ፣ የመልክያን ልጅ ጳስኮርን እንዲሁም የመዕሤያን ልጅ ካህኑን ሶፎንያስን ወደ እርሱ በላከ ጊዜ፣ ቃልከእግዚአብሔርወደ ኤርምያስ መጣ፤ የተላኩትም እንዲህ ብለውት ነበር፤ 2 “የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆርሊወጋን ስለ ሆነ፣ እባክህን ፈጥነህ፣እግዚአብሔርንጠይቅልን፤…
በክፉዎች ነገሥታት ላይ የተሰጠ ፍርድ 1 እግዚአብሔርእንዲህ ይላል፤ “ወደ ይሁዳ ንጉሥ ቤተ መንግሥት ውረድ፤ ይህንም መልእክት በዚያ እንዲህ ብለህ ተናገር፤ 2 ‘በዳዊት ዙፋን የተቀመጥህ፣ የይሁዳ ንጉሥ ሆይ፤ አንተና መኳንንትህ፣ በእነዚህም በሮች የሚገባ ሕዝብህ፣የእግዚአብሔርንቃል ስሙ። 3…
ጻድቁ ቅርንጫፍ 1 “በማሰማሪያ ቦታዬ ያሉትን በጎቼን ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው!” ይላልእግዚአብሔር። 2 ስለዚህ የእስራኤል አምላክእግዚአብሔርሕዝቤን ስለሚጠብቁ እረኞች እንዲህ ይላል፤ “መንጋዬን ስለ በተናችሁ፣ ስላባረራችሁና ተገቢውን ጥንቃቄ ስላላደረጋችሁላቸው፣ ለክፋታችሁ ተገቢውን ቅጣት አመጣባችኋለሁ” ይላልእግዚአብሔር፤ 3 “የመንጋዬንም ቅሬታ…
መልካሙና መጥፎው በለስ 1 የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር፣ የኢዮአቄምን ልጅ የይሁዳን ንጉሥ ኢኮንያንንናባለሥልጣኖቹን እንዲሁም የይሁዳን አናጺዎችና ብረት ቀጥቃጮች ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን ማርኮ ከወሰዳቸው በኋላ፣እግዚአብሔርሁለት ቅርጫት በለስበእግዚአብሔርቤተ መቅደስ ፊት ለፊት ተቀምጦ አሳየኝ። 2 አንዱ ቅርጫት፣ ቶሎ የደረሰ…
ሰባ የምርኮ ዓመታት 1 የይሁዳ ንጉሥ የኢዮስያስ ልጅ ኢዮአቄም በነገሠ በአራተኛው ዓመት፣ ይህም ማለት በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር ዘመነ መንግሥት በመጀመሪያው ዓመት፣ ስለ ይሁዳ ሕዝብ ሁሉ ለኤርምያስ ቃል መጣለት፤ 2 ስለዚህ ነቢዩ ኤርምያስ ለይሁዳ ሕዝብ ሁሉ፣…
በኤርምያስ ላይ የግድያ ዛቻ 1 በይሁዳ ንጉሥ፣ በኢዮስያስ ልጅ፣ በኢዮአቄም ዘመነ መንግሥት መጀመሪያ ላይ ይህ ቃልከእግዚአብሔርዘንድ መጣ፤ 2 “እግዚአብሔርእንዲህ ይላል፤በእግዚአብሔርቤት አደባባይ ቆመህ፣ ለማምለክ ወደእግዚአብሔርቤት ከይሁዳ ከተሞች ለሚመጣው ሕዝብ ሁሉ ተናገር፤ አንዲትም ቃል ሳታስቀር የማዝህን ሁሉ…