ናሆም 2
የነነዌ አወዳደቅ 1 ነነዌ ሆይ፤ አጥቂ መጥቶብሻል፤ ምሽግሽን ጠብቂ፤ መንገድሽን ሰልዪ፤ ወገብሽን ታጠቂ፤ ኀይልሽን ሁሉ አሰባስቢ። 2 አጥፊዎች ባድማ ቢያደርጓቸውም፣ የወይን ተክል ቦታቸውን ቢያጠፉባቸውም፣ እንደ እስራኤል ክብር ሁሉ፣ እግዚአብሔርየያዕቆብንም ክብር ይመልሳል። 3 የወታደሮቹ ጋሻ ቀይ…
የነነዌ አወዳደቅ 1 ነነዌ ሆይ፤ አጥቂ መጥቶብሻል፤ ምሽግሽን ጠብቂ፤ መንገድሽን ሰልዪ፤ ወገብሽን ታጠቂ፤ ኀይልሽን ሁሉ አሰባስቢ። 2 አጥፊዎች ባድማ ቢያደርጓቸውም፣ የወይን ተክል ቦታቸውን ቢያጠፉባቸውም፣ እንደ እስራኤል ክብር ሁሉ፣ እግዚአብሔርየያዕቆብንም ክብር ይመልሳል። 3 የወታደሮቹ ጋሻ ቀይ…
ለነነዌ 1 ለደም ከተማ ወዮላት! ሐሰት፣ ዘረፋም ሞልቶባታል፤ ብዝበዛዋ ተግዞ አያልቅም። 2 የጅራፍ ድምፅ፣ የመንኰራኵር ኳኳቴ፣ የፈጣን ፈረስ ኮቴ፣ የሠረገሎች ድምፅ ተሰምቶአል 3 ፈረሰኛው ይጋልባል፤ ሰይፍ ይንቦገቦጋል፤ ጦር ያብረቀርቃል፤ የሞተው ብዙ ነው፤ ሬሳ በሬሳ ሆኖአል፤…
1 ነቢዩ ዕንባቆም የተቀበለው ንግር፤ የዕንባቆም ማጒረምረም 2 እግዚአብሔርሆይ፤ ለርዳታ እየተጣራሁ፣ አንተ የማትሰማው እስከ መቼ ነው? “ግፍ በዛ” ብዬ እየጮኽሁ፣ አንተ የማታድነው እስከ መቼ ነው? 3 ስለ ምን በደልን እንዳይ አደረግኸኝ? እንዴትስ ግፍ ሲፈጸም ትታገሣለህ?…
1 በመጠበቂያ ላይ እቆማለሁ፤ በምሽጒ ቅጥር ላይ ወጥቼ እቈያለሁ፤ ምን እንደሚለኝ፣ ለክርክሩምየምሰጠውን መልስ ለማወቅ እጠባበቃለሁ። የእግዚአብሔር መልስ 2 እግዚአብሔርምእንዲህ ሲል መለሰ፤ “በቀላሉ እንዲነበብ፣ ራእዩን ጻፈው፤ በሰሌዳም ላይ ቅረጸው። 3 ራእዩ የተወሰነለትን ጊዜ ይጠብቃልና፤ ስለ መጨረሻውም…
የዕንባቆም ጸሎት 1 በዝማሬ የቀረበ የነቢዩ የዕንባቆም ጸሎት፤ በሸግዮኖት 2 እግዚአብሔርሆይ፤ ዝናህን ሰምቻለሁ፤ እግዚአብሔርሆይ፤ ሥራህም አስፈራኝ፤ በእኛ ዘመን አድሳቸው፤ በእኛም ጊዜ እንዲታወቁ አድርግ፤ በመዓት ጊዜ ምሕረትን አስብ። 3 እግዚአብሔርከቴማን፣ ቅዱሱም ከፋራን ተራራ መጣ።ሴላ ክብሩ ሰማያትን…
1 በይሁዳ ንጉሥ በአሞጽ ልጅ በኢዮስያስ ዘመን ወደ ሕዝቅያስ ልጅ፣ ወደ አማርያ ልጅ፣ ወደ ጎዶልያስ ልጅ፣ ወደ ኵሲ ልጅ ወደ ሶፎንያስ የመጣየእግዚአብሔርቃል ይህ ነው፤ ስለሚመጣው ጥፋት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ 2 “ማንኛውንም ነገር፣ ከምድር ገጽ አጠፋለሁ” ይላልእግዚአብሔር።…
1 እናንት ዕረፍት የሌላችሁ ሕዝብ ሆይ፤ በአንድነት ተሰብሰቡ፤ ተከማቹም፤ 2 የተወሰነው ጊዜ ሳይደርስ፣ ቀኑ እንደ ገለባ ሳይጠራርጋችሁ፣ የእግዚአብሔርጽኑ ቊጣ በእናንተ ላይ ሳይመጣ፣ የእግዚአብሔርየመዓት ቀን ሳይደርስባችሁ ተሰብሰቡ። 3 እናንት የምድር ትሑታን ሁሉ፣ ትእዛዙን የምትፈጽሙ፣እግዚአብሔርንእሹ፤ ጽድቅንና ትሕትናን…
የኢየሩሳሌም የወደ ፊት ዕጣ 1 ለዐመፀኛዪቱና ለረከሰች፣ ለጨቋኞች ከተማ ወዮላት! 2 እርሷ ለማንም አትታዘዝም፤ የማንንም ዕርምት አትቀበልም፤ በእግዚአብሔርአትታመንም፤ ወደ አምላኳም አትቀርብም። 3 ሹሞቿ የሚያገሡ አንበሶች፣ ገዦቿ ለነገ የማይሉ፣ የምሽት ተኵላዎች ናቸው። 4 ነቢያቷ ትዕቢተኞች፣ አታላዮችም…
የእግዚአብሔርን ቤት ለመሥራት የተደረገ ጥሪ 1 ዳርዮስ በነገሠ በሁለተኛው ዓመት፣ በስድስተኛው ወር የመጀመሪያ ቀን፣ የእግዚአብሔር ቃል በነቢዩ በሐጌ በኩል ወደ ይሁዳ ገዥ ወደ ሰላትያል ልጅ ወደ ዘሩባቤልና ወደ ሊቀ ካህናቱ ወደ ኢዮሴዴቅ ልጅ ወደ ኢያሱእንዲህ…
ቃል የተገባው የአዲሱ ቤት ክብር 1 በሰባተኛው ወር፣ በሃያ አንደኛ ቀንየእግዚአብሔርቃል በነቢዩ በሐጌ በኩል እንዲህ ሲል መጣ፤ 2 “ለይሁዳ ገዥ ለሰላትያል ልጅ ለዘሩባቤል፣ ለሊቀ ካህናቱ ለኢዮሴዴቅ ልጅ ለኢያሱ፣ ከምርኮ ለተረፈውም ሕዝብ እንዲህ ብለህ ተናገር፤ እንዲህም…