ዘካርያስ 11
1 ሊባኖስ ሆይ፤ እሳት ዝግባሽን እንዲ በላው፣ ደጆችሽን ክፈቺ! 2 የጥድ ዛፍ ሆይ፤ ዝግባ ወድቋልና አልቅስ፤ የከበሩትም ዛፎች ጠፍተዋል! የባሳን ወርካዎች ሆይ፤ አልቅሱ፤ ጥቅጥቅ ያለው ደን ተመንጥሮአል! 3 የእረኞችን ዋይታ ስሙ፤ ክብራቸው ተገፎአልና፤ የአንበሶችን ጩኸት…
1 ሊባኖስ ሆይ፤ እሳት ዝግባሽን እንዲ በላው፣ ደጆችሽን ክፈቺ! 2 የጥድ ዛፍ ሆይ፤ ዝግባ ወድቋልና አልቅስ፤ የከበሩትም ዛፎች ጠፍተዋል! የባሳን ወርካዎች ሆይ፤ አልቅሱ፤ ጥቅጥቅ ያለው ደን ተመንጥሮአል! 3 የእረኞችን ዋይታ ስሙ፤ ክብራቸው ተገፎአልና፤ የአንበሶችን ጩኸት…
የኢየሩሳሌም ጠላቶች እንደሚደመሰሱ የተነገረ ንግር 1 ስለ እስራኤል የተነገረውየእግዚአብሔርቃል ይህ ነው፤ ሰማያትን የዘረጋ፣ ምድርን የመሠረተ የሰውንም መንፈስ በውስጡ የሠራእግዚአብሔርእንዲህ ይላል፤ 2 “ኢየሩሳሌምን በዙሪያዋ ላሉት ሕዝቦች ሁሉ የሚያንገደግድ ጽዋ አደርጋታለሁ፤ ይሁዳም እንደ ኢየሩሳሌም ሁሉ ትከበባለች። 3…
ከኀጢአት መንጻት 1 “በዚያ ቀን የዳዊትን ቤትና የኢየሩሳሌምን ነዋሪዎች ከኀጢአትና ከርኵሰት የሚያነጻ ምንጭ ይከፈታል። 2 “በዚያ ቀን የጣዖታትን ስም ከምድሪቱ አጠፋለሁ፤ ከእንግዲህም አይታሰቡም” ይላልእግዚአብሔርጸባኦት። “ነቢያትንና ርኵስ መንፈስን ከምድሪቱ አስወግዳለሁ። 3 ማንም ትንቢት ቢናገር ወላጅ አባትና…
እግዚአብሔር ይመጣል፤ ይነግሣልም 1 እነሆ፤የእግዚአብሔርቀን ይመጣል፤ ብዝበዛሽንም በውስጥሽ ይካፈላሉ። 2 ኢየሩሳሌምን እንዲወጉ አሕዛብን ሁሉ እሰበስባለሁ፤ ከተማዪቱ ትያዛለች፤ ቤቶች ይበዘበዛሉ፤ ሴቶችም ይደፈራሉ፤ የከተማዪቱ እኩሌታ ይማረካል፤ የሚቀረው ሕዝብ ግን ከከተማዪቱ አይወሰድም። 3 እግዚአብሔርምበጦርነት ጊዜ እንደሚ ዋጋ፣ እነዚያን…
ትንቢተ ሚልክያስ 1 በሚልክያስበኩል ወደ እስራኤል የመጣውየእግዚአብሔርቃል ንግር ይህ ነው፤ ያዕቆብ ተወደደ፤ ዔሳው ተጠላ 2 “እኔ ወድጃችኋለሁ” ይላልእግዚአብሔር፤“እናንተ ግን፣ ‘እንዴት ወደድኸን?’ ትላላችሁ። እግዚአብሔርእንዲህ ይላል፤ “ዔሳው የያዕቆብ ወንድም አልነበረምን? ያዕቆብን ወደድሁት፤ 3 ዔሳውን ግን ጠላሁት፤ ተራሮቹን…
ለካህናት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ 1 “አሁንም ካህናት ሆይ፤ ይህ ማስጠንቀቂያ ለእናንተ የተሰጠ ነው፤ 2 ባትሰሙ፣ ልባችሁንም ስሜን ለማክበር ባታዘጋጁ፣ ርግማን እሰድባችኋለሁ፤ በረከታችሁንም ወደ መርገም እለውጠዋለሁ፤ ልታከብሩኝ ልባችሁን አላዘጋጃችሁምና’ ረግሜዋለሁ ይላልእግዚአብሔርጸባኦት። 3 “ዘራችሁንእገሥጻለሁ፤ የመሥዋታችሁን ፋንድያ በፊታችሁ ላይ…
1 “እነሆ፤ በፊቴ መንገድ እንዲያዘጋጅ መልእክተኛዬን እልካለሁ፤ የምትፈልጉት ጌታ በድንገት ወደ ቤተ መቅደሱ ይመጣል፤ ደስ የምትሰኙበትም የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ ይመጣል” ይላልእግዚአብሔርጸባኦት። 2 እርሱ የሚመጣበትን ቀን ማን ሊቋቋመው ይችላል? በሚገለጥበትስ ጊዜ በፊቱ መቆም የሚችል ማን ነው?…
የእግዚአብሔር ቀን 1 “እነሆ፤ እንደ ምድጃ እሳት የሚነድ ቀን ይመጣል፤ ትዕቢተኞች ሁሉና ክፉ አድራጊዎች በሙሉ ገለባ ይሆናሉ፤ ያ የሚመጣው ቀንም ያቃጥላቸዋል” ይላልእግዚአብሔርጸባኦት። “ሥርም ሆነ ቅርንጫፍ አያስቀርላቸውም። 2 ስሜን ለምትፈሩ ለእናንተ ግን የጽድቅ ፀሐይ በክንፎቿ ፈውስ…
የኢየሱስ የትውልድ ሐረግ 1 የዳዊት ልጅ፣ የአብርሃም ልጅ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ ሐረግ የሚከተለው ነው፤ 2 አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብ ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ፤ 3 ይሁዳ ከትዕማር ፋሬስንና ዛራን ወለደ፤ ፋሬስ ኤስሮምን ወለደ፤…
የጠቢባን ከምሥራቅ መምጣት 1 በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን፣ ኢየሱስ በቤተልሔም ይሁዳ ከተወለደ በኋላ ጠቢባን ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጥተው፣ 2 “የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? በምሥራቅኮከቡን አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና” ሲሉ ጠየቁ። 3 ንጉሡ ሄሮድስ ይህን በሰማ ጊዜ…